Saturday, 05 December 2015 15:57

ማስተካከያ

Written by 
Rate this item
(3 votes)

     ቅዳሜ ህዳር 18 ቀን 2008 ዓ.ም በቅፅ 16 ቁጥር 828 የአዲስ አድማስ ጋዜጣ ላይ “አርቲስት ፍቃዱ ተ/ማርያም ከሳሽም ምስክርም ሆኖ ፍ/ቤት ቀረበ” በሚል ርዕስ በወጣው ዘገባ፤ “ፍ/ቤቱ የአቃቤ ህግ ምስክሮችን በሙሉ ካዳመጠ በኋላ ተከሳሽ እንዲከላከሉ በማለት ምስክሮችን ለመስማት ለጥር 3 ቀን 2008 ዓ.ም ቀጥሯል” የሚለው፣ “ምስክሮችን ካደመጠ በኋላ ፍ/ቤቱ መዝገቡን መርምሮ ብይን ለመስጠት ለጥር 3 ቀን 2008 ዓ.ም ቀጥሯል” በሚል ተስተካክሎ እንዲነበብ እየገለፅን ለተፈጠረው ስህተት ይቅርታ እንጠይቃለን፡፡

Read 2350 times