Saturday, 19 December 2015 10:56

የአጠቃላይ ትምህርትና የምርምር ዘዴዎች መጽሐፍ ገበያ ላይ ዋለ

Written by 
Rate this item
(4 votes)

    በአምቦ ዩኒቨርሲቲ በጐልማሶችና ማህበረሰብ ልማት ትምህርት ክፍል መምህርና የትምህርት ክፍሉ ሃላፊ በሆኑት በአቶ ያዴሳ ቶሎሳ ወዬሳ የተዘጋጀውና በትምህርት በምርምርና በአተገባበር ሂደቶች ላይ ትኩረት አድርጐ የተሰናዳው “አጠቃላይ የትምህርት እና የስራ ላይ ምርምር ዘዴዎችና አተገባበር” የተሰኘ መጽሐፍ ገበያ ላይ ዋለ፡፡ መጽሐፉ በማንኛውም ደረጃ ለሚገኙ ተማሪዎች፣ ለመመረቂያ ጽሑፍ ዝግጅትና በማንኛውም የስራ መስክ በተግባራዊ የስራ ላይ ምርምር ለተሰማሩ እንዲሁም ሊሰማሩ ለሚሹ ባለሙያዎችና መምህራን እንደ ማጣቀሻ ማኑዋል ሆኖ እንደሚያገለግልም ተጠቅሷል፡፡ በሁለት ክፍሎች የተዘጋጀውና በርካታ ምዕራፎችን ያካተተው መጽሐፉ፤ በ204 ገጾች የተመጠነ ሲሆን በ80 ብር ለሽያጭ ቀርቧል፡፡  

Read 3355 times