Sunday, 21 August 2016 00:00

“ያልበራ ብርሐን” ለንባብ በቃ

Written by 
Rate this item
(0 votes)

በደራሲ እንዳልካቸው ወሰን የተፃፈውና “ያልበራ ብርሐን” የተሰኘው መፅሐፍ ለንባብ በቃ፡፡
 ዓመተ ፍዳ አልፎ አመተ ምህረት መምጣቱንና በአሁኑ ወቅት የሰው ልጅ አዕምሮ የሚፈጥራቸውና የሚገልፃቸው በርካታ ምስጢራት፣ ዘመኑን ከዓመተ ምህረት ወደ “ዓመተ ግልፀት” ለውጦታል ይላል - ደራሲው በመጽሐፉ፡፡ ይህ ግን የግል አስተሳሰቡ መሆኑን አልሸሸገም፡፡
በ118 ገጾች የተመጠነው  መፅሐፉ፤በ40 ብር ከ50 ሳንቲም ለገበያ ቀርቧል፡፡  

Read 649 times