Saturday, 29 October 2016 00:00

በአዶት ሲኒማ - አዳዲስ የሆሊውድ ፊልሞች

Written by 
Rate this item
(0 votes)

 አዶት ሲኒማና ቲያትር፤ አዳዲስ የሆሊውድ ፊልሞችን ከዛሬ ጀምሮ ለተመልካች እንደሚያሳይ ተገለጸ፡፡ ከሁለት ዓመታት በፊት በ30 ሚሊዮን ብር ወጪ ተገንብቶ ቲያትሮችንና የአማርኛ ፊልሞችን ለተመልካቾች ሲያቀርብ የቆየው ሲኒማ ቤቱ፤ አዳዲስ የሆሊውድ ፊልሞችን በማምጣት ማሳየት እንደሚጀምር የአዶት ሲኒማ ሥራ አስኪያጅ አቶ ዘለዓለም ብርሃኑ ለአዲስ አድማስ ተናግረዋል፡፡ በሆሊውድ የተሰሩና የተመረጡ አዳዲስ ፊልሞችን ከሆሊውድ እኩል ለማሳየት ዝግጅቱን አጠናቋል ብለዋል - ሥራ አስኪያጁ፡፡  

Read 771 times