በገጠሚና ደራሲ ትዘዘው ክንዴ የተፃፉ የግጥም ስብስቦችን ያካተተው “አለንጋ” የተሰኘ የግጥም መድብል ነገ ከቀኑ 8፡00 ጀምሮ በብሄራዊ ቤተ-መፃህፍትና ቤተ- መዛግብት ኤጀንሲ አዳራሽ ይመረቃል፡፡
በዕለቱ ገጣሚያን ስራቸውን እንደሚያቀርቡና ከመፅሐፉ የተመረጡ ግጥሞች እንደሚነበቡ የታወቀ ሲሆን በምርቃቱ ላይ በርካታ ደራሲያን፣ ገጣሚያን፣ የግጥም አድናቂዎችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች እንደሚታደሙ ተገልጿል፡፡
Saturday, 16 June 2018 00:00
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና