በሰዓሊ ብርሃኑ ዳንኤል የተሰሩ ከ30 በላይ ሥዕሎች ለዕይታ የቀረቡበት “ራስ ወዳድነት” የተሰኘ የሥዕል አውደ ርዕይ ከትላንት በስቲያ በፈንዲቃ
የባህል ማዕከል፣ ኢትዮ ከለር ጋላሪ ተከፈተ፡፡አውደ ርዕዩ ለቀጣዮቹ 21 ቀናት እስከ ህዳር 5 ቀን 2011 ዓ.ም ድረስ ከሰኞ እስከ ቅዳሜ ባሉት ቀናት
ለእይታ ክፍት ሆኖ እንደሚቆይ ለማወቅ ተችሏል። ሰዓሊው ከዚህ ቀደም በግልና በቡድን ስራዎቹን ለእይታ ማብቃቱ ተጠቁሟል፡፡
Saturday, 27 October 2018 10:44
“ራስ ወዳድነት” የሥዕል አውደ ርዕይ በፈንዲቃ ተከፈተ
Written by ናፍቆት ዮሴፍ
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና