በወንዶች ህይወትና ሥነልቦና ላይ ያተኮረና በትዳር ህይወት፣ በአባወራነት፣ በቤተሰብ ህይወትና በላጤነት ዘመን ውስጥ ያሉ ጉዳዮች ላይ ትኩረቱን ያደረገ “የአባቷ ልጅ” የተባለ መጽሐፍ ለንባብ በቃ፡፡ በሄኖክ ኃይለ ገብርኤል ተዘጋጅቶ በያዝነው ወር ለንባብ የበቃው ይኸው መጽሐፍ 221 ገፆች ያሉት ሲሆን በ150 ብር ለገበያ ቀርቧል፡፡
Saturday, 06 April 2019 15:25
“የአባቷ ልጅ” ለንባብ በቃ
Written by ናፍቆት ዮሴፍ
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና