Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62
Saturday, 15 September 2012 13:45

“የጥድፊያ ዘመናት - ረሃብና ቸነፈር” ነገ ይመረቃል

Written by 
Rate this item
(0 votes)

በኢትዮጵያ ከ50 አመት ገደማ ወዲህ የተከሰቱ የረሃብ ታሪኮችን የሚዳስስ “የጥድፊያ ዘመናት - ረሃብና ቸነፈር” የተሰኘ መፅሐፍ ነገ ይመረቃል። በአቶ ኃይለ ማርያም ሰይፉ ተጽፎ ለህትመት የበቃው ይሄው የታሪክ ማስታወሻ፣ ነገ በአየር መንገድ ፓይለቶች ማኅበር አዳራሽ ከቀኑ በ8 ሰዓት እንደሚመረቅ ታውቋል።

 

 

 

Read 1510 times Last modified on Saturday, 15 September 2012 13:52