Saturday, 16 December 2023 20:40

32ኛው አውደፋጎስ የመፅሀፍ ውይይት ነገ ይካሄል

Written by 
Rate this item
(0 votes)

 32ኛው የአውደፋጎስ የመፅሀፍ ውይይት ክበብ “አደፍርስ ልቦለድ በሙዚቃ መንፈስ መፅሀፍነቱ ሲዳሰስ” በሚል ርእስ ነገ ታህሳስ7 ቀን 2016 ዓ.ም ከቀኑ 8፡00 ጀምሮ በኢትዮጵያ ቤተ መፃህፍትና ቤተ መዛግብት ኤጀንሲ (ወ መዘክር) እደሚካሄድ አዘጋጆቹአስታወቁ፡፡ የውይይቱን የመነሻ ሀሳብ ከላይ በተገለፀው ርዕስ የምታቀርበው ትሬዛ ዮሴፍ ስትሆን ፍላጎት ያለውና የስነ ፅሁፍ ወዳጅ የሆነ በውይይቱ ላይ እንዲታደምና እውቀት
እንዲቀስም አዘጋጆቹ ጋብዘዋል፡፡

Read 743 times