Saturday, 16 December 2023 20:42

“ኮራ ሽልማት” ላይ አምስት ኢትዮጵያዊያን ሙዚቀኞች በአምስት ዘርፍ እጩ ሆነው ተመረጡ

Written by 
Rate this item
(1 Vote)

በአፍሪካ ትልቁ የፓን አፍሪካ የሙዚቃ ሽልማት ሥነ ሥርዓት ኮራ ሽልማት ላይ (KORA AWARDS, THE BIGGEST PAN AFRICAN
MUSIC AWARDS CEREMONY) አምስት ኢትዮጵያዊያን ሙዚቀኞች በአምስት ዘርፍ እጩሆነው ተመርጠዋል፡፡ አምስቱም እጩዎች ከአርባ
ሌሎች ተፎካካሪዎቻቸው ጋር በሕዝብ በሚሰጥድምጽ እንደሚፎካከሩ በ KORA AWARDS የፌስቡክ ገጻቸው ይፋ አድርገዋል፡፡
1. በ BEST GROUP- AFRICANURBAN MUSIC ምርጥ 40ዎች ውስጥ የገቡትኢትዮጵያዊያን እጩ ጃኖ ባንዶች (JANO BAND)
ናቸው፡፡ ከታች ባለው ሊንክ በመግባት ድምጽእንድትሰጧቸው በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡ VOTEHERE :HTTPS://WWW.KORAAWARDS.
COM/TOP40
2.በBEST ARTIST TRADITIONALMUSIC ምርጥ 40ዎች ውስጥ የገባውኢትዮጵያዊያዊ እጩ አስቻለው ፈጠነ(ASCHALEWU FETENE ) በእናትዋ ጎንደርእና በካሲናው ጎጃም ነው፡፡ ከታች ባለው ሊንክበመግባት ድምጽ እንድትሰጡት በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡ V OTE H ERE : H TTPS://WWW.KORAAWARDS.COM/TOP403. በ BEST MALE ARTIST-RAP MUSIC ምርጥ40ዎች ውስጥ የገቡት ኢትዮጵያዊ እጩ ልጅሚካኤል (LIJ MICHAEL) ነው፡፡ከታች ባለው ሊንክ በመግባት ድምጽ እንድትሰጡት በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡
VOTE HERE : HTTPS://WWW.KORAAWARDS.COM/TOP404.በ BEST COLLABORATION OF THEYEAR ምርጥ 40ዎች ውስጥ የገቡት ኢትዮጵያዊያንእጩ ጆሲ ሮያል (JESSE ROYAL) ናቸው፡፡ ከታችባለው ሊንክ በመግባት ድምጽ እንድትሰጧቸው በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡ VOTE HERE:HT TPS://W W W.KOR AAWARDS.COM/TOP405.በ BEST FEMALE AFRICAN URBAN
MUSIC ምርጥ 40ዎች ውስጥ የገባችው ኢትዮጵያዊት እጩ ሔዋን ገብረወልድ (HEWANGEBREWOLD) ናት፡፡ ከታች ባለው ሊንክ
በመግባት ድምጽ እንድትሰጧት በአክብሮትእንጠይቃለን፡፡ VOTE HERE : HTTPS://WWW.KORAAWARDS.COM/TOP40

Read 1299 times