Tuesday, 02 April 2024 09:46

"ግጥም ሲጥም" የኪነጥበብ መሰናዶ ነገ ይካሄዳል!

Written by 
Rate this item
(0 votes)

"ግጥም ሲጥም "ለሁሉም ክፍት የሆነ የኪነጥበብ  መድረክ ተመልሷል። በዚህም ሳምንትም የቦታ ለወጥ አድርጎ ነገ ረቡዕ መጋቢት 25 2016 ዓ.ም ከምሽቱ 12:00 ጀምሮ ገርጂ በሚገኘው ደስክ አዲስ ውስጥ ይካሄዳል ተብሏል።

Read 301 times