Tuesday, 23 April 2024 00:00

አንድ ሰው - ለአንድ ወገን!!...

Written by 
Rate this item
(0 votes)
እባክዎ!..አንድ የጎዳና ሰው የበዓል ምሳውን ይሸፍኑልን?
እኛ ስማችን ከዚህ በታች የተጠቀሰ ጋዜጠኞችና በጎ አድራጊዎች ሶሻል ሚድያን በመጠቀም ለመጪው የፋሲካ በዓል አስታዋሽ የለሾቹን የጎዳና ተዳዳሪ ወገኖች ምሳ በማብላት በዓሉን አብረን ለማሳለፍ አቅደናል። እርስዎም ከጎናችን ይሁኑ!..ከቻሉ አብረውን ያሳልፉ?..ቢያንስ የአንድ ሰው የምሳ ወጪ በመሸፈን አጋርነትዎን ይግለፁልን?!
መርሐግብሩን ለማዘጋጀት ያቀድነው በተለያዩ ምክንያቶች ጎዳና ለወጡ ወገኖች ቢያንስ አለኝታነታችንን ለመግለፅ እና በዓሉን ደስ ብሏቸው እንዲያሳልፉ በማሰብ ነው።
ከእርስዎ የምንፈልገው እገዛ ቢያንስ አንድ ሰው በመመገብ ዓላማችንን ደግፈው ከጎናችን እንዲቆሙ ነው።
የአንድ ሰው ምገባ ወጪ ግምት 500 ብር ነው። አቅምዎ ከፈቀደ ሁለትም ሶስትም ...ወገኖችን በመመገብ ከበረከቱ መቋደስ ይችላሉ።
የ 1 ሰው ምሳ ወጪ ለመሸፈን .................500 ብር
የ 3 ሰዎችን...ለምትሸፍኑ...1500 ብር
የ 6 ሰዎችን ...ለምትሸፍኑ.... 3000 ብር
የ 10 ሰዎችን.... ለምትሸፍኑ......5000 ብር
የ15 ሰዎችን ...ለመሸፈን...7500 ብር
የ20 ሰዎችን ....ለመሸፈን...10000 ብር
***
የምገባውን ዝርዝር መርሐግብር በቀጣይ የምናሳውቅ ይሆናል።
አሁን መላክ ጀምሩ?!...
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ስላሴ ቅርንጫፍ
ሒሳብ ቁጥር
1000620235818...(ቴዎድሮስ፣ፍሬው እና አለምነሽ)
***ለተጨማሪ መረጃ አስተባባሪዎች
1.ቴዎድሮስ ካሳ(+251 98 900 0089)
2.ፍሬው አበበ (+251911617935)
3..አለምነሽ ኩምሳ (+25191 164 5458)
4.ቤቴልሄም ለገሰ (+251911335511)
5.ቆንጂት ሁሴን (+251911408541)
ሲያስገቡ ደረሰኙን መላክ አይዘንጉ!!
ማኀበራዊ ሚድያን ለበጎ ተግባር በመጠቀም ለውጥ እናመጣለን!!
እናመሰግንዎታለን!!
Read 259 times