ዜና

Rate this item
(1 Vote)
- ነቢይ ተደራራቢ የጤና እክሎች ነበሩበት- “ነቢይ መኮንን ከሳቅ የተሰራ ሰው ነው“ከሁሉም በላይ ገጣሚ ነኝ” የሚለው ሁለገብ ከያኒ ነቢይ መኮንን፤ የጥበብ መክሊታቸውን አሟጠው ሳይጠቀሙ ህይወታቸውን በሞት ለሚነጠቁ የጥበብ ሰዎች “የዕድሜ ዕቁብ በኖረ” ሲል በግጥም ምኞቱን አስፍሯል።….”ምነው ለጥበብ ሰው ለበሳል ኪነት…
Rate this item
(2 votes)
በኢትዮጵያ በተለያዩ የአገሪቱ ከተሞችና ገጠራማ አካባቢዎች ተጠልለው የሚገኙ 4 ነጥብ 5 ሚሊየን የአገር ውስጥ ተፈናቃዮች መኖራቸው ተገልጿል።የተባበሩት መንግስታት ድርጅት (ተመድ) የሰብዓዊ ጉዳዮች ማስተባበሪያ ቢሮ (ኦቻ) ባወጣው ሪፖርት መሰረት፣ አብዛኛዎቹ ተፈናቃዮች የሚገኙት በሶስት ክልሎች ውስጥ “ነው” ተብሏል። እነዚህም ክልሎች ሶማሊያ፣ ኦሮምያና…
Rate this item
(1 Vote)
ከግጭት ለመውጣት ሰላማዊ ውይይትየኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር ዶ/ር ዳንኤል በቀለ ከሃላፊነታቸው መነሳታቸው ተገልጿል። ኮሚሽነሩ ከሃላፊነታቸው የተነሱት በትናንትናው ዕለት ሰኔ 28 ቀን 2016 ዓ.ም. ነበር።በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈጉባዔ ታገሰ ጫፎ ፅሕፈት ቤት ተገኝተው ይፋዊ ስንብት የተደረገላቸው ዶ/ር ዳንኤል፣…
Rate this item
(3 votes)
ገጣሚ፣ ደራሲና ተርጓሚ ነቢይ መኮንን፣ ከአባቱ ከአቶ መኮንን ወንድም እና ከእናቱ ከወይዘሮ በለጤ በድሉ፣ በነሐሴ ወር 1946 ዓ.ም፣ በቀድሞዋ ናዝሬት፣ በአሁኑ አዳማ ከተማ ተወለደ፡፡ ወደ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ከመግባቱ አስቀድሞ፣ መምህር ተከስተ ጋር የቄስ ትምህርቱን የተከታተለ ሲሆን፤ እዚያም ሳለ…
Rate this item
(0 votes)
 አንዳንድ ጊዜና ሁኔታዎች አሉ፤ መሀሉን ትታችሁ ውጤቱን ብቻ የምትናገሩበት። ብቻ ግን ከቻላችሁ ደግ ተግባር ስሩ ፤ ከቻላችሁ። እኔ ሁሌም መልካምነት የልብ መሻቴ ነው። በተግባር ግን እንደ ልቤ አይደለሁም። ክፉም ባልሆን ደግ ግን አይደለሁም። መልካምነት የእውቀት ሳይሆን የመሰጠት ጉዳይ ነው። አሁን…
Rate this item
(1 Vote)
ሰው ካልሞተ አይመሰገንም የሚሉት ብሂል ትክክል መሆኑን ዛሬ በተጨባጭ አረጋገጥኩኝ፡፡ ለምን እስከዛሬ ስለ ቅርብ ወዳጄ ነቢይ መኮንን የማውቀውን በጎነትና መልካምነት አልመሰከርኩም ብዬ ራሴን ስጠይቅ፣ በተደጋጋሚ ያገኘሁት ምላሽ፣ ”ንፉግነት” የሚል ሆኖ አገኘሁት፡፡ በዚህም ራሴን ክፉኛ ወቀስኩት፡፡ በጸጸት ተቃጠልኩ፡፡ በራሴም አፍሬ የምገባበት…
Page 2 of 442