ዜና
- ነቢይ ተደራራቢ የጤና እክሎች ነበሩበት- “ነቢይ መኮንን ከሳቅ የተሰራ ሰው ነው“ከሁሉም በላይ ገጣሚ ነኝ” የሚለው ሁለገብ ከያኒ ነቢይ መኮንን፤ የጥበብ መክሊታቸውን አሟጠው ሳይጠቀሙ ህይወታቸውን በሞት ለሚነጠቁ የጥበብ ሰዎች “የዕድሜ ዕቁብ በኖረ” ሲል በግጥም ምኞቱን አስፍሯል።….”ምነው ለጥበብ ሰው ለበሳል ኪነት…
Read 1229 times
Published in
ዜና
Saturday, 06 July 2024 20:22
ከመኖሪያ አካባቢያቸው የተፈናቀሉ ዜጎች ቁጥር 4 ነጥብ 5 ሚሊዮን እንደሚገመት ተገለጸ
Written by Administrator
በኢትዮጵያ በተለያዩ የአገሪቱ ከተሞችና ገጠራማ አካባቢዎች ተጠልለው የሚገኙ 4 ነጥብ 5 ሚሊየን የአገር ውስጥ ተፈናቃዮች መኖራቸው ተገልጿል።የተባበሩት መንግስታት ድርጅት (ተመድ) የሰብዓዊ ጉዳዮች ማስተባበሪያ ቢሮ (ኦቻ) ባወጣው ሪፖርት መሰረት፣ አብዛኛዎቹ ተፈናቃዮች የሚገኙት በሶስት ክልሎች ውስጥ “ነው” ተብሏል። እነዚህም ክልሎች ሶማሊያ፣ ኦሮምያና…
Read 699 times
Published in
ዜና
ከግጭት ለመውጣት ሰላማዊ ውይይትየኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር ዶ/ር ዳንኤል በቀለ ከሃላፊነታቸው መነሳታቸው ተገልጿል። ኮሚሽነሩ ከሃላፊነታቸው የተነሱት በትናንትናው ዕለት ሰኔ 28 ቀን 2016 ዓ.ም. ነበር።በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈጉባዔ ታገሰ ጫፎ ፅሕፈት ቤት ተገኝተው ይፋዊ ስንብት የተደረገላቸው ዶ/ር ዳንኤል፣…
Read 698 times
Published in
ዜና
ገጣሚ፣ ደራሲና ተርጓሚ ነቢይ መኮንን፣ ከአባቱ ከአቶ መኮንን ወንድም እና ከእናቱ ከወይዘሮ በለጤ በድሉ፣ በነሐሴ ወር 1946 ዓ.ም፣ በቀድሞዋ ናዝሬት፣ በአሁኑ አዳማ ከተማ ተወለደ፡፡ ወደ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ከመግባቱ አስቀድሞ፣ መምህር ተከስተ ጋር የቄስ ትምህርቱን የተከታተለ ሲሆን፤ እዚያም ሳለ…
Read 1239 times
Published in
ዜና
አንዳንድ ጊዜና ሁኔታዎች አሉ፤ መሀሉን ትታችሁ ውጤቱን ብቻ የምትናገሩበት። ብቻ ግን ከቻላችሁ ደግ ተግባር ስሩ ፤ ከቻላችሁ። እኔ ሁሌም መልካምነት የልብ መሻቴ ነው። በተግባር ግን እንደ ልቤ አይደለሁም። ክፉም ባልሆን ደግ ግን አይደለሁም። መልካምነት የእውቀት ሳይሆን የመሰጠት ጉዳይ ነው። አሁን…
Read 766 times
Published in
ዜና
ሰው ካልሞተ አይመሰገንም የሚሉት ብሂል ትክክል መሆኑን ዛሬ በተጨባጭ አረጋገጥኩኝ፡፡ ለምን እስከዛሬ ስለ ቅርብ ወዳጄ ነቢይ መኮንን የማውቀውን በጎነትና መልካምነት አልመሰከርኩም ብዬ ራሴን ስጠይቅ፣ በተደጋጋሚ ያገኘሁት ምላሽ፣ ”ንፉግነት” የሚል ሆኖ አገኘሁት፡፡ በዚህም ራሴን ክፉኛ ወቀስኩት፡፡ በጸጸት ተቃጠልኩ፡፡ በራሴም አፍሬ የምገባበት…
Read 1105 times
Published in
ዜና