ዜና
ጥቅምት 30 ቀን 2013 ዓ.ም ይጀመራል ተብሎ የነበረው የ2013 ዓ.ም የተገለፀው የመማር ማስተማር ሂደት ላተወሰነ ጊዜ መራዘሙ ተገለፀ።ከአዲስ አበባ ት/ቢሮ ያገኘነው መረጃ እንደሚያመለክተው ት/ቤቶቹ የማይከፈቱት የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ የመከላከያ ዝግጅት በተሟላ ሁኔታ ባለመጠናቀቃቸው ነው። በከተማዋ የሚገኙ ት/ቤቶች በ2013 ተማሪዎችን ለኮሮና…
Read 300 times
Published in
ዜና
“ዘር ተኮር ጥቃቱ ማብቂያው የት ላይ ነው?” የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባለፈው ጥቅምት 24 ቀን 2013 ዓ.ም በተለያዩ ረቂቅ አዋጆች ላይ ተወያይቶ ውሣኔ ለማሳለፍ የጠራው ስብሰባ፤ በምክር ቤቱ አባላት የገነፈለ ቁጣና ሀዘን የተነሳ አጀንዳው ተቀይሯል፡፡ ምክር ቤቱ በምዕራብ ወለጋ ዞን…
Read 325 times
Published in
ዜና
የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በኢፌዴሪ የሚኒስትሮች ምክር ቤት የወጣውንና በትግራይ ክልል ለመጪዎቹ 6 ወራት ተፈፃሚ የሚሆነውን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አፀደቀ። ምክር ቤቱ አዋጁን የሚያስፈጽምና በጦር ሀይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም የሚመራ ግብረ ሃይል አቋቁሟል።ምክር ቤቱ ከትናንት በስቲያ ባካሄደው የ6ኛ ዓመት የስራ…
Read 231 times
Published in
ዜና
ከሀገራዊ ለውጡ በፊት እንደ ሀገር መቀጠል የማንችልበት ደረጃ ላይ ስለመድረሳችን ብዙ ምክንያቶችን ማንሳት እንችላለን፡፡ ህዝብን በጸረ ዴሞክራሲያዊ ሁኔታ ለመምራት የሚደረግ አይን ያወጣ ተጽዕኖ፣ አድርግ ወይም አታድርግ በሚሉ ቃሎች ብቻ የተገደበ እና ህዝብን ለማሸማቀቅ በርካታ ድርጊቶች ሲፈፀሙ እንደነበር ይታወቃል፡፡ህዝብን ከፋፍሎ የመግዛት…
Read 4625 times
Published in
ዜና
Wednesday, 04 November 2020 05:10
ሕወሐት በትግራይ በሚገኘው የመከላከያ ካምፕ ላይ ጥቃት አድርሷል።
Written by Administrator
ሕወሐት በትግራይ በሚገኘው የመከላከያ ካምፕ ላይ ጥቃት አድርሷል። ሰሜን ዕዝንም ለመዝረፍ ሙከራ አድርጓል። ይህ ሠራዊት ከሃያ ዓመታት በላይ የትግራይን ሕዝብ ሲጠብቅ የቆየ ሠራዊት ነው። በቦታው የሚገኘውም የትግራይን ሕዝብ ከጥቃት ለመከላከል ነው። ሕወሐት ግን እንደ ባዕድና እንደ ወራሪ ሀገር ሠራዊት ቆጥሮ፤…
Read 5879 times
Published in
ዜና
ህወሓት እናኦነግሸኔን ጨምሮህገወጥ መሳሪያታጥቀውየዜጎችን ህይወትበማጥፋትላይ ያሉቡድኖች በአሸባሪነትሊፈረጁእንደሚገባ የህዝብተወካዮችምክርቤትአባላትሃሳብአቀረቡ፡፡እነዚህቡድኖችበአገሪቱህግመሰረት ተጠያቂመሆን እንዳለባቸውምየም/ቤቱአባላትአሳስበዋል፡፡ምክርቤቱበኦሮሚያክልልበምዕራብወለጋዞንማንነትንመሰረትያደረገውጭፍጨፋላይየተሰማውንሀዘንበመግለፅናየአንድደቂቃ የህሊናፀሎትበማድረግ፣መደበኛውይይቱንሊያደርግቢያስብም፣አባላቱቅድሚያሊሰጥየሚገባውየዜጎችህይወትበመሆኑውይይቱከዚህእንዲጀምር በሚልበጉዳዩላይበስፋትመወያየቱን ለማወቅተችሏል፡፡ የምክርቤቱአፈጉባኤውአቶታገሰጫፎ፣ ምክርቤቱአጀንዳውንቀድሞቀርፆየተዘጋጀመሆኑንበመጥቀስ፣ በዜጎችላይየተፈፀመውንጥቃትበሚመለከትትናንትማምሻውንየምክርቤቱአመራርምክክርአድርጎበትአስፈፃሚውአካልማብራሪያ እንዲሰጥበትውሳኔላይመደረሱንጠቁመዋል፡፡ይህንንተከትሎሞበጉዳዩላይየምክርቤቱአባላትሀሳብእንዲሰጡበትየተደረገሲሆንበዚሁ መሰረትም፤ህወሃትእናኦነግሸኔንጨምሮጥቃትየሚፈፅሙህገወጥቡድኖችንበሽብርተኝነትበመፈረጅየማያዳግምእርምጃ እንዲወሰድባቸውየሚልሀሳብቀርቧል።ም/ቤቱበተለያዩአካባቢዎችየሚፈጸሙጥቃቶችንለማስቆምእየተወሰዱያሉእርምጃዎችበቂአይደሉምብሏል፡፡ምክርቤቱበጉዳዩዙሪያበስፋት ከተወያየበኋላአስፈፃሚውአካልምክርቤትቀርቦማብራሪያእንዲሰጥ፣ምህረትየሌለውእርምጃ እንዲወሰድናችግሩእንዳይደገምምንመወሰንአለበትበሚለውጉዳይላይየውሳኔሀሳብእንዲቀርብአቅጣጫአሳልፏል።
Read 5863 times
Published in
ዜና