ዜና

Rate this item
(2 votes)
ድርድሩ ያለ ስምምነት መጠናቀቁ የአካባቢውን ሰላም ይበልጥ ያደፈርሰዋል ተብሏልበመንግሥትና ራሱን የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት (ኦነስ ) ብሎ በሚጠራው ታጣቂ ቡድን መካከል በታንዛኒያ ዳሬሰላም ከተማ ለቀናት ሲካሄድ የሰነበተው የሠላም ድርድር፤ ያለ ሥምምነት መቋጨቱ በእጅጉ እንዳሳዘናቸውና ተስፋ እንዳስቆረጣቸው የአምቦ ከተማና የምስራቅ ወለጋ ዞን…
Rate this item
(0 votes)
በቅርቡ አፍሮ ባሮሜትር በተባለው ታዋቂ የምርምር ተቋም ይፋ የተደረገውን የሕገ- መንግስቱ ማሻሻያ አስፈላጊነት፤ “ጊዜውን ያልጠበቀና ግልፅነት የጎደለው ነው” ሲሉ የፌደሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር አጣጣሉት። ተቋሙ የጥናቱ ውጤቱን ባለፈው ህዳር 6 ቀን 2016 ዓ.ም በኢንተር ሌግዥሪ ሆቴል ይፋ…
Rate this item
(1 Vote)
25ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን እያከበረ ነው ለ10 የበጎ አድራጎት ድርጅቶች 15 ሚሊዮን ብር ለግሷልህብረት ባንክ ጠቅላላ የሀብት መጠኑ 84 ቢሊዩን ብር መድረሱን አስታወቀ፡፡ ባንኩ ይህን የገለፀው የተመሰረተበትን 25ኛ ዓመት የብር ኢዩቤልዩ በዓል እያከበረ ባለበት ወቅት ነው፡፡ባንኩ ከትላንት በስቲያ ምሽት በሸራተን…
Rate this item
(0 votes)
ኢትዮጵያ በማዕድን ሃብት የታደለች ድንቅ ሀገር ናት። ይህንን ሃብት አልምተን ለመጪው ትውልድ የተሻለች ሀገር ማስረከብ አለብን። ዛሬ የተከፈተው የማዕድንና ቴክኖሎጂ ኤክስፖም የኢትዮጵያን የማዕድን አቅም በማሳየት በዘርፉ ያለውን ኢንቨስትመንት ያነቃቃል።
Rate this item
(0 votes)
• ስፖርቱ መስፋፋቱ በሥነ ምግባር የታነፁ ዜጎችን ለማፍራትጉልህ አስተዋፅኦ ያበረክታል ተብሏልየኢትዮጵያ ሌጀንድ ኢንተርናሽና ፕሮ ቴኳንዶ ፌደሬሽን፣ የቴኳንዶና የማርሻል አርት ስፖርትን በት/ቤቶችና በመዝናኛ ቦታዎች ለማስፋፋትና ለማጠናከር የሚያስችለውን የስምምነት ሰነድ ከአሴቅ ዲኮርና ኢቨንት ኦርጋናይዜሽን ጋር ትላንት ተፈራረመ፡፡ የስምምነቱ ዋና ዓላማ፤ የቴኳንዶና የማርሻል…
Rate this item
(1 Vote)
• ማህበሩ 70 ቢሊዮን ብር ለብድር ማቅረቡ ተነግሯልየኢትዮጵያ አነስተኛ ብድርና ቁጠባ ተቋማት ማህበር የተመሰረተበትን የ25ኛ ዓመት የኢዮቤልዩ ክብረ በዓል በመጪው ሳምንት በተለያዩ ዝግጅቶች እንደሚያከብር ተገለፀ፡፡ በዝግጅቱ ላይ በአገሪቱ በልማቱ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያበረከተውና የ25 ዓመታት እድሜ ያስቆጠረው የማይክሮፋይናንስ ዘርፍ ኅዳር 18ን…
Page 10 of 433