ርዕሰ አንቀፅ

Saturday, 22 June 2019 11:12

“ሳድግ አነስኩ” አለች ውሻ

Written by
Rate this item
(8 votes)
ከዕለታት አንድ ቀን፤ አንዲት ሙሽራ ከባሏ ቤት ወደ እናቷ ቤት፣ እናቷን ልታይ ትመጣለች፡፡ እናት ጥጥ እየፈተሉ ነው፡፡ ልጅ እንዝርቷን እያሾረች በማዳወር እያገዘች ነው፡። በመካከል እናት ጥያቄ ያቀርባሉ፡፡ “አንቺ ልጅ”“አቤት እማዬ”“ወደፊት የሚሆነው አይታወቅም”“ምኑን እማዬ?”“አይ፣ ድንገት ልጅ ፀንሰሽ ሊሆን ይችላልኮ፡፡ የገንፎ እህልም…ምኑም…
Rate this item
(5 votes)
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ መምህር ሲያስተምሩ፣ አንድ ተማሪ አስተዋይና ረቂቅ ነበራቸው፡፡ ተማሪው፤ ሊቃውንት በተሰበሰቡበት ጥያቄ እያቀረበ አስቸገራቸው፡፡ በዚህ ተናደዋል፡፡ ስለዚህ ቆይ እሰራለታለሁ ብለዋል፡፡ የተማሪው ቤት ታች ሜዳው ላይ ነው፡። የመምህሩ አፋፉ ላይ ነው፡፡ ስለዚህ ምን እየሰሩ እንደሆን ለእሱ ቁልጭ ብሎ…
Rate this item
(5 votes)
ከዕለታት አንድ ቀን በአንድ ቤት ውስጥ አንድ አህያና አንድ የቤት ውሻ ይኖሩ ነበረ፡፡አህያው እግርግም ውስጥ ይታሰራል፡፡ ብዙ መኖ በዙሪያው ይቀመጥለታል፡፡ በጣም ጠግቦ ይበላል። ጌታው ደግ በመሆኑ እንደ ልቡ እንዲያናፋም ይፈቀድለታል፡፡የቤት ውሻው ደግሞ ጌታው ከውጪ ሲመጣ በር ድረስ ሄዶ ይቀበለዋል፡፡ ጌታውም…
Rate this item
(3 votes)
አንድ ፀሐፊ እንዳለው “We said what we had to say, but as no one listens we shall say it again (ማለት ያለብንን በወቅቱ ብለን ነበር፡፡ ግን ማንም አልሰማንም፡፡ ስለዚህ እንደገና ማለት አለብን” (እኛም ይሄንኑ አካሄድ እየተጋራን ነው?! ከዕታት አንድ ቀን…
Rate this item
(3 votes)
ከዕለታት አንድ ቀን አያ አንበሶ የዱር አራዊትን ሰብስቦ፣ “ዛሬ የጠራኋችሁ፤ 1ኛ/ የምታከብሩኝን ከምትወዱኝ ለመለየት 2ኛ/ የምትፈሩኝን ከምትንከባከቡኝ ለመለየት3ኛ/ የምታከብሩኝን፣ የምትወዱኝን፣ የምትፈሩኝንና የምትንከባከቡኝን ለማጣራት ነው፤ስለዚህ ቦታ ቦታችሁን ይዛችሁ፣ ለመናገር ተራ በተራ እጃችሁን እያወጣችሁ ሀሳባችሁን ስጡ፡፡” በመጀመሪያ ነብር እጁን አወጣና።-“አከብርዎታለሁ እወድዎታለሁ”አያ አንበሶም፡-“አሃ፣…
Rate this item
(5 votes)
 ከዕለታት አንድ ቀን፤ አንዲት አሮጊት ዐይናቸውን በጣም ይታመማሉ፡፡ አንድ ሐኪም ስለህመማቸው ያማክራሉ፡፡ በእማኞች ፊት ውል ይገባሉ፡፡አሮጊቷ - እንግዲህ ውላችን ዐይኔን ካዳንክልኝና በደንብ እንዲያይ ካደረግህልኝ ከፍተኛ ገንዘብ እከፍልሃለሁ፡፡ ታድነኝካልቻልክግንበነፃትሰናበታለህ፡፡ሐኪሙ - ባሉት ሙሉ በሙሉ ተስማምቻለሁ፤ ይሄንኑም በፊርማዬ አረጋግጣለሁ፡፡ይፈራረማሉ፡፡ሐኪሙ በውሉ መሠረት መድኃኒት ያዝላቸውና…