ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን፤ አንዲት ሙሽራ ከባሏ ቤት ወደ እናቷ ቤት፣ እናቷን ልታይ ትመጣለች፡፡ እናት ጥጥ እየፈተሉ ነው፡፡ ልጅ እንዝርቷን እያሾረች በማዳወር እያገዘች ነው፡። በመካከል እናት ጥያቄ ያቀርባሉ፡፡ “አንቺ ልጅ”“አቤት እማዬ”“ወደፊት የሚሆነው አይታወቅም”“ምኑን እማዬ?”“አይ፣ ድንገት ልጅ ፀንሰሽ ሊሆን ይችላልኮ፡፡ የገንፎ እህልም…ምኑም…
Read 14483 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ መምህር ሲያስተምሩ፣ አንድ ተማሪ አስተዋይና ረቂቅ ነበራቸው፡፡ ተማሪው፤ ሊቃውንት በተሰበሰቡበት ጥያቄ እያቀረበ አስቸገራቸው፡፡ በዚህ ተናደዋል፡፡ ስለዚህ ቆይ እሰራለታለሁ ብለዋል፡፡ የተማሪው ቤት ታች ሜዳው ላይ ነው፡። የመምህሩ አፋፉ ላይ ነው፡፡ ስለዚህ ምን እየሰሩ እንደሆን ለእሱ ቁልጭ ብሎ…
Read 8125 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን በአንድ ቤት ውስጥ አንድ አህያና አንድ የቤት ውሻ ይኖሩ ነበረ፡፡አህያው እግርግም ውስጥ ይታሰራል፡፡ ብዙ መኖ በዙሪያው ይቀመጥለታል፡፡ በጣም ጠግቦ ይበላል። ጌታው ደግ በመሆኑ እንደ ልቡ እንዲያናፋም ይፈቀድለታል፡፡የቤት ውሻው ደግሞ ጌታው ከውጪ ሲመጣ በር ድረስ ሄዶ ይቀበለዋል፡፡ ጌታውም…
Read 8436 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
አንድ ፀሐፊ እንዳለው “We said what we had to say, but as no one listens we shall say it again (ማለት ያለብንን በወቅቱ ብለን ነበር፡፡ ግን ማንም አልሰማንም፡፡ ስለዚህ እንደገና ማለት አለብን” (እኛም ይሄንኑ አካሄድ እየተጋራን ነው?! ከዕታት አንድ ቀን…
Read 5470 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አያ አንበሶ የዱር አራዊትን ሰብስቦ፣ “ዛሬ የጠራኋችሁ፤ 1ኛ/ የምታከብሩኝን ከምትወዱኝ ለመለየት 2ኛ/ የምትፈሩኝን ከምትንከባከቡኝ ለመለየት3ኛ/ የምታከብሩኝን፣ የምትወዱኝን፣ የምትፈሩኝንና የምትንከባከቡኝን ለማጣራት ነው፤ስለዚህ ቦታ ቦታችሁን ይዛችሁ፣ ለመናገር ተራ በተራ እጃችሁን እያወጣችሁ ሀሳባችሁን ስጡ፡፡” በመጀመሪያ ነብር እጁን አወጣና።-“አከብርዎታለሁ እወድዎታለሁ”አያ አንበሶም፡-“አሃ፣…
Read 11273 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን፤ አንዲት አሮጊት ዐይናቸውን በጣም ይታመማሉ፡፡ አንድ ሐኪም ስለህመማቸው ያማክራሉ፡፡ በእማኞች ፊት ውል ይገባሉ፡፡አሮጊቷ - እንግዲህ ውላችን ዐይኔን ካዳንክልኝና በደንብ እንዲያይ ካደረግህልኝ ከፍተኛ ገንዘብ እከፍልሃለሁ፡፡ ታድነኝካልቻልክግንበነፃትሰናበታለህ፡፡ሐኪሙ - ባሉት ሙሉ በሙሉ ተስማምቻለሁ፤ ይሄንኑም በፊርማዬ አረጋግጣለሁ፡፡ይፈራረማሉ፡፡ሐኪሙ በውሉ መሠረት መድኃኒት ያዝላቸውና…
Read 10242 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ