ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 07 July 2012 09:16
“የኦርኬስትራ መሪ ባንዱን ሲመራ ጀርባውን ለህዝቡ መስጠት ግዴታው ነው!” (የዚምባቤዎች ተረት)
Written by
አንድ ሰው ለአንድ ወዳጁ እንዲህ ይለዋል፡- “ለማንም እንዳትነግር፤ አንድ ምስጥር እነግርሃለሁ” “ለማንም አልነግርም፡፡ ያንተ ምስጥር’ኮ የኔ ሚስጥር ነው” ይላል ወዳጁ፡፡ “ማልልኝ” ይለዋል፡፡ እሺ ብሎ ይምላል ወዳጅ፡፡
Read 4034 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን ባልና ሚስት ስለኑሮ ውጣ ውረዳቸው ይወያያሉ፡፡ ባል በጣም ጉረኛ ነው፡፡ ሚስት በጣም ትሁት ናት፡፡ ባል ሠፈር-መንደሩ ጀግና እንዲለው “ለሰው ሁሉ ይሄን ጀብዱ ሰርቼ፣ ከእገሌ ተጣልቼ ልክ አስገብቼው፣ እገሌና እገሌ ተጣልተው አስታርቄያቸው፣ የዕድር ሊቀመንበር ጠፍቶ እኔን መርጠውኝ” እያለ…
Read 4019 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 23 June 2012 06:58
“ልማት እንደ ምሥማር ከላይ ወደ ታች የሚመታ ሳይሆን እንደ እንጉዳይ ከመሬት የሚፈላ ነው” - የድሬዳዋ ገበሬ
Written by
“የሀበሻ ጀብዱ” የሚለው መፅሐፍ ውስጥ የሚከተለው ታሪክ አለ፡፡ እነሆ:- በጨርቅ ተራ ሁለት ገበያተኞች ይጨቃጨቃሉ፡፡ ጨርቁን የሚገዛው ሰውዬ እጅግ በጣም ረጅም ሲሆን ሻጩ ደግሞ በጣም አጭር ነው፡፡ እናም ገዢ በሚችለው መልኩ ክንዱን ዘርግቶ፣ ጣቶቹን ወጥሮ አስር ክንድ ለካና ምልክት አደረገ፡፡ ሻጩ…
Read 4603 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
(Let’s frustrate together!) አፍሪካዊ ገጣሚ አንድ ንጉሥ ወደፊት ለልጆቹ ምን ማውረስ እንዳለበት ሲጨነቅ ሲጠበብ ቆይቶ፤ አንድ ቀን አንድ የፍተሻ ፈተና ለልጆቹ ሊሰጥ ይወስንና ልጆቹን ያስጠራቸዋል፡፡ ከዚያም የሚከተለውን ጥያቄ ይጠይቃቸዋል:- “ልጆቼ! መቼም ‘ዞሮ ዞሮ ከቤት፣ ኖሮ ኖሮ ከመሬት’ የሚቀር የለም፡፡ እኔም…
Read 4185 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን የተራቡ ጅቦች በቡድን ሆነው በጠፍ ጨረቃ ምግብ ፍለጋ ይዘዋወራሉ፡፡ ብዙ ከተጓዙ በኋላ አንድ ትልቅ ገደል ውስጥ ተንሸራቶ ወድቆ የሞተ ዝሆን ያያሉ፡፡ ገደሉ እጅግ አዘቅት የሆነ ገደል ነው፡፡ ጅቦቹ መመካከር ጀመሩ፡፡ ከፊሎቹ፤ “በረሃብ ከምናልቅ እንግባና ዝሆኑን በልተን ረሀባችንን…
Read 4495 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
“ለዛፍ ሁሉ ያስተማረው ማን ሆነና ነው!” አለው አለቃ ገብረ ሃና ከዕለታት አንድ ቀን መንገድ እሄዳለሁ ብለው ይነሳሉ፡፡ “ማዘንጊያ” ይላሉ ሚስታቸውን “አቤት” ይላሉ ሚስት “መንገድ ልሄድ አስቤያለሁ” “ወዴት?” “ወደ ቆላ ወርጄ የታመመ ጠይቄ፣ የተጣላ አስታርቄ እመለሳለሁ!” “እንግዲያው ባዶ ሆድዎን አይሄዱም ቆይ…
Read 5482 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ