ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ አዋቂና አንድ አላዋቂ መንገድ ላይ ይገናኛሉ፡፡ አዋቂ፡- እንደምን ውለሃል ወዳጄ አላዋቂ፡- እግዚሃር ይመስገን እንዴት ከርመሃል?አዋቂ፡- እኔ ደህና ከርሜያለሁ፡፡ አላዋቂ፡- ይሄ ምሁር ነኝ ባይ ጉረኛ ሁሉ ሰፈር ውስጥ አላስቀምጥ አለን እንጂ እኛማ ደህና ነን፡፡አዋቂ፡- እንዴት ነው ያስቸገረው?…
Read 4959 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ቀበሮ መሞቻዋ ደርሶ በዱር አራዊት ፊት ትናዘዛለች፤ አሉ፡፡“ወዳጆቼ ሆይ! እንግዲህ እኔ ከዚህ ዓለም መሰናበቴ ነው፡፡ ስለዚህ ጥቂት ቃላት ልናገር፤ አያ አንበሶ ጉልበት ባታበዛ ጥሩ ነው፡፡ እሜት ጦጢትም ብልጣ ብልጥነቱን አታብዢው! ዝንጀሮ ወሬ እያቀባበልክ፣ የዱር አራዊቱን እርስ በርስ አታባላቸው፡፡ ከርከሮ ቀን…
Read 7496 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን፤ የዱር አራዊት ስለ እድራቸው ለመወያየት እንደተሰበሰቡ፤ የአንበሳ ድምፅ ከወደ ጫካው ይሰማል፡፡ ስብሰባቸውን አቋርጠው፤ “ኧረ ንጉሥ አንበሳ ይጮሃል፡፡ ምን ሆኖ ይሆን?” አለ አንደኛው፡፡ “ሲያገሣ ይሆናል ባንጨነቅ ይሻላል” አለ ሌላው፡፡ “ኧረ ግዴላችሁም፤ ጩኸቱን እየሰማችሁ ለምን ዝም አላችሁ፤ ብሎ ይጨርሰናል፡፡…
Read 6422 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 13 January 2018 15:20
“ስንት ሰዓት ነው?” ቢሉ ከተሜው፤ “የዘመኑ ሰዓትና የዘመኑ ሰው ውሸታም ነው፤ ዝም ብለው ጥላዎትን አይተው ይሂዱ!” አለ ባላገር
Written by Administrator
ደራሲ ከበደ ሚካኤል ከፃፏቸው አጫጭር ትርክቶች መካከል የሚከተለው ይገኝበታል፡፡ ከዕለታት አንድ ቀን አንድ ፈረሰኛ ተራራ እየወጣ ሳለ፤ አንድ፣ አንድ እግሩ ቆራጣ የሆነ ሰው ያንን መንዲስ የሚያክልና ጫፉ ሩቅ የሆነ ተራራ፤ እየተንፏቀቀ ለመውጣት ሲፍጨረጨር ያገኘዋል፡፡ ያም እግሩ የተቆረጠ ሰው፡- “ጌታዬ እባክህ…
Read 6031 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ጥንት፣ ዛሬ እየፈረሰ ባለው ማዕከላዊ ምርመራ ድርጅት እሥር ቤት ውስጥ የተለያዩ ሰዎች ታስረው ይመጡ ነበር፡፡ የገና ሰሞን ከታሠሩት ውስጥ ጥቂቶቹን ዛሬ እንይ፡፡ ተረት ይምሰሉ እንጂ ዕውነተኛ ባህሪያት ናቸው፡፡ በበዓል ማሠር የተለመደ ነበር! ሁለት ዕብዶች ነበሩ፡፡ አንደኛው ፒያሳ ደጎል አደባባይ እየዞረ፡-“ጓድ…
Read 5375 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
አንዳንድ ተረት አድማጭ ሲያጣ ተደጋግሞ ይነገር ዘንድ ግድ ይሆናል፡፡ ያ ከዓመታት በፊት ያቀረብነው ተረት ስለ ጅቦቹና ስለ አህዮች ነው፡፡ ጅቦቹም፣ አህዮቹም ዛሬም አሉ፡፡ ስለዚህ ደግመን እንተርከዋለን፡፡ ከዕለታት አንድ ቀን ሶስት አህዮች በጠፍ ጨረቃ ሣር ሊግጡ ይወጣሉ-እንደ ሰው፡፡ አንድ ሣሩ የለመለመ…
Read 5042 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ