ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ ነገር የገባው ሰው አዳማ ውስጥ ይኖር ነበር፡፡ ታሪኩ ሲጠቀስ ከንጉሳውያን ቤተሰብ አፈንግጦ፤ መጀመሪያ ወደ አርሲ፣ ቆይቶ ወደ ናዝሬት (አዳማ) የመጣ ሰው ነው!ይሄው ሰው ምንም እንኳ በልጅነቱ ከንጉሳውያኑ አፈንግጦ፣ በአርሲ የአህያ ሌንጬጭ እየሳበ ሸክሙን ወደ ዚታዎው (መኪና)…
Read 12221 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ የንጉሥ ሰለሞን አጫዋች ነበረ፡፡ በየቀኑ ንጉሡን የማጫወት ተግባራትን ያከናውናል፡፡ አንድ ቀን እንደተለመደው ንጉሡን እያጫወተ ሳለ መልዐከ - ሞት መጥቶ ትኩር ብሎ ሲያየው ተመለከተና በጣም ደነገጠ፡፡ ከዚያም ወደ ንጉሥ ሰለሞን ሄደ፡- “ንጉሥ ሆይ!እኔ እርስዎን ለማዝናናት ቀን ከሌት…
Read 10273 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 23 March 2019 12:39
“የሚያባርረኝ ጣሊያን እንቅፋት መቶት በሞተ፤ ጀግና ነው ብለው አሰሩኝ እንጂ፤ እኔስ አርበኛ አይደለሁም!”
Written by Administrator
ይህን ወግ፤ “we told it earlier as no one listened we shall repeat it again” ይላል ቮልቴር፡፡ እኛም ከዕለታት አንድ ቀን ብለነው ዛሬ የሚሰማ ሰው እንዳጣን ስለተገነዘብን ልንደግመው ተገደድን! ከዕለታት አንድ ቀን ገበሬ ቀኑን ሙሉ ዘር ሲዘራ ውሎ ወደ ቤቱ…
Read 9188 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Sunday, 17 March 2019 00:00
“ጃርት እሾክ ያላቸው ልጆች ወለደች” ቢለው፤ “ተዋት አስተቃቀፉን ራሷ ታቃለች” አለው
Written by Administrator
ሁለት ገበሬዎች በአንድ መንደር ይኖሩ ነበር፡፡ ሁለቱም ሣር ቤት ውስጥ ነበር የሚኖሩት፡፡ አንድ ቀን የአንደኛው ገበሬ ሣር ክዳኑ ተቀየረና ቆርቆሮ ቤት ሆነ፡፡ አጥሩም ዙሪያውን በአጠና ታጠረ፡፡ የጐረቤቱ ገበሬ ግራ ገብቶት፤ “ይሄን ሁሉ ገንዘብ ከየት አመጣህ?” አለና ጠየቀው፡፡ ያም ቤት የቀየረ…
Read 9332 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን ባልና ሚስት ማሳቸውን ሊያፀዱ እሳት ጫሩበት፡፡ ማሳው እንደ ሰደድ እሳት ተያያዘ፡፡ ለካ አንድ እንስሳ እንዳጋጣሚ ማሳው ውስጥ ኖሮ፣ ሰደድ እሳቱ ያዘው፡፡ ተቃጠለ፡፡ ራሱን ለማዳን ካለመቻሉ የተነሳ፣ ደህና ኦሮስቶ ጥብስ መስሎ ቁጭ አለ፡፡ ባልና ሚስት ደግሞ ርቧቸዋል፡፡ ባል…
Read 9098 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ ንጉሥ ሶስት ወንጀለኞች ላይ ሞት ፈረዱ፡፡ ከተፈረደባቸው አንዱ፤ “ንጉሥ ሆይ! አንድ ዕድል ቢሰጡኝ ፈረስዎትን ቋንቋ አስተምሬው እሞት ነበር፡፡” አላቸው፡፡ “በምን ያህል ጊዜ ልታስተምርልኝ ትችላለህ?” “በአንድ ዓመት ጊዜ ውስጥ” ሲል መለሰ፡፡ “ጥሩ፣ አንድ ዓመት እሰጥሃለሁ”“እኔም በአንድ ዓመት…
Read 7971 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ