ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን ጅቦች በጠፍ ጨረቃ ተርበው የሚበላ ፍለጋ ሲዘዋወሩ አንድ ግዙፍ ዝሆን ገደል ገብቶ ሞቶ አዩ፡፡ አንደኛው ጅብ - በረሀብ ከምንሞት እንግባና እንብላውሁለተኛው ጅብ - ገደሉ በጣም ሩቅ ነው፡፡ እንኳን ገብተን ሆዳችን ሞልቶ እንዲሁም ለመውጣት አዳጋች ነው፡፡ ስለዚህ መዘዋወራችንን…
Read 9216 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Tuesday, 18 September 2018 09:59
“የሄድንበትን ቦይ እንጠይቅ እንመርምር፤ ጅምሩን ሳንጨርስ አዲሱ አይጀመር!” (የአገራችን ገጣሚ)
Written by Administrator
አንድ የፋርስ ገጣሚና ነገን ተንባይ (Philosophizing the Future) ከአንድ ሌላ የጊዜው ባለሙያ ጋር፤ አንደኛ - “የመጣነውን መንገድ ጨርሰነዋል ወይ?”ሁለተኛ - ጥያቄዎቹን አንጥረን ስናወጣ (Crystallized Questions)፤ መፍትሄ የሚያገኙ ንጡር ጥያቄዎች ናቸው ወይ?ሦስተኛ - “ድንገት ወደ መልስ ካመሩ ወዴት ያምሩ?” ሲል ይጠይቀዋል፡፡…
Read 5371 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
አንዳንድ እውነት ተረት ይመስላል፡፡ ከዕለታት አንድ ቀን አንድ ነጋዴ - አጐበር አከፋፋይ ነበሩ፡፡ ወቅቱ፤ ወባ በአገራችን ብዙውን አካባቢ ያጠቃበት፣ ኮሌራ ስሙን ለውጦ አተት (አጣዳፊ ተቅማጥና ትውከት) የሚል የብዕር ስም ያገኘበት ጊዜ ነበር፡፡ (ዘመን አይለውጠው ነገር የለምና ሁሉን ተቀብሎ ተመስጌን ማለት…
Read 8236 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 01 September 2018 15:21
“ሰው ይጫኑብህ ግንድ ቢሉት፣ ግንድ ከተጫነኝ ሰው ያነሳልኛል፤ ሰው ከተጫነኝ ማን ያነሳልኛል” አለ
Written by Administrator
ከእለታት አንድ ቀን አንድ የፐርሺያ ንጉሥ ሁለት ሰዎች ላይ የሞት ፍርድ ፈረደባቸው፡፡በመጨረሻም፤ “የሞት ፍርዱ ከመፈፀሙ በፊት የፈለጋችሁትን ተናገሩ” ሲል እድል ይሰጣቸዋል፡፡አንደኛው፤ “ምንም የምናገረው የለኝም” አለ ሁለተኛው፤ንጉሡ ምን ያህል ፈረሳቸውን እንደሚወዱት ስለሚያውቅ፤“ንጉሥ ሆይ፤ የአንድ ዓመት ጊዜ ከሰጡኝ ፈረስዎ ወደ ሰማይ እየከነፈ…
Read 9752 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
አንዳንድ ታሪክ ሲቆይ ተረት ይመስላል፡፡ከዕለታት አንድ ቀን እንድ የአንደኛ ደረጃ ት/ቤት ድንቅ መምህር ነበሩ፡፡ ለተማሪዎቹ የሚሰጧቸው ቋሚ ትዕዛዛት ነበሩ፡፡ ተማሪዎቹም ያከብሩዋቸውና ይወዷቸው ስለነበር ለጥ ሰጥ ብለው ትዕዛዛቱን ይቀበሉና ይተገብሩ ነበር፡፡ 1ኛው ትዕዛዝ - የቤት ሥራህን አትርሳ2ኛው ትዕዛዝ - ለሂሳብ አሰራር…
Read 8049 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ በኑሮው የደላው፤ ሀብቱ የተመቸው፣ እጅግ ቀብራራ ሰው፣ ነበረ፡፡ የሰፈር ሰው ሁሉ ደግና ለተቸገረ ደራሽ ነው ይለዋል፡፡ ወደ ቤተ - ዕምነት ሄዶ ሰባኪው የሚሉትን ይሰማል፡፡ ሰባኪው - በሀልዮ በነቢር በገቢር የተሰራ ሐጢያትን እግዚሐር ይፍታንምዕመናን - አሜን!ሰባኪው -…
Read 9114 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ