ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 13 March 2021 12:07
“አሁን የት ይገኛል ቢፈልጉ ዞሮ መስማት ከማይፈልግ የባሰ ደንቆሮ” - ከበደ ሚካኤል
Written by Administrator
ከእለታት አንድ ቀን ጠዋት አንድ አዝማሪ ለሚስቱ እንዲህ ይላታል፡- “ማታ በህልሜ መልአከ ሞት መጥቶ እዳ ከሜዳ አለብህ ሲለኝ አደረ።” ሚስቲቱም “ይሄማ ባላጠፋኸው ጥፋት ቅጣት ይጠብቅሃል ማለቱ ነው። ስለዚህ አርፈህ እቤትህ ተቀምጠህ ይሄን ቀን ብታሳልፈው ይሻላል” አለችው። ባልም፡- “ባላጠፋሁት ጥፋት ማን…
Read 13614 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከክርስቶስ ልደት በፊት በሶስተኛው ክፍለ ዘመን የነበረ ኩንግ ሲ የተባለ አንድ ንጉስ በቻይና ይኖር ነበር፡፡ ንጉስ አሳ በጣም ይወድ የነበረ መሪ ነበር ይባላል፡፡ የአገሩ ህዝብ በሞላ አሳ ይገዛና እጅ መንሻ ያቀርብለታል፡፡ንጉሱ ኩንግ ሲዩ ግን ስጦታውን አልቀበልም፤ ይላል፡፡ይህንን ያየው ታናሽ ወንድሙ…
Read 13053 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
አንድ የቻይና ተረት አለ።አንዲት ዝይ (Goose) ሣር ቅጠል ባለበት ቦታ ስትለቃቅም አንድ ፈረስ ከጎኗ ሲግጥ ትመለከታለች። ወደሱ ጠጋ ብላ ኩራት ባለበት ቅላጼ፡- “እንደምታውቀው እኔ በጣም የተከበርኩና ፍጹም የሆንኩ የዶሮና የወፍ ዘር ነኝ። ያንተ ችሎታ አንድ ብቻ ነው። እኔን ግን እስቲ…
Read 9914 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
አንድ የቻይና ተረት አለ።አንዲት ዝይ (Goose) ሣር ቅጠል ባለበት ቦታ ስትለቃቅም አንድ ፈረስ ከጎኗ ሲግጥ ትመለከታለች። ወደሱ ጠጋ ብላ ኩራት ባለበት ቅላጼ፡- “እንደምታውቀው እኔ በጣም የተከበርኩና ፍጹም የሆንኩ የዶሮና የወፍ ዘር ነኝ። ያንተ ችሎታ አንድ ብቻ ነው። እኔን ግን እስቲ…
Read 1777 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
የሚከተለው ትርክት የአረቦች ተረት ነው። ከዕለታት አንድ ቀን፣ አንድ ንጉስ፣ ሶስት በእስር ላይ ያሉ ፈላስፎቻቸውን አስጠርተው፤ “መልካም ሃሳብ ያለው ፈላስፋ ሽልማቱ መፈታት ነው፤ እስኪ ተአምር ነው የምትሉትን ሃሳብ ንገሩኝ፤ ታላቅ ተዓምር የነገረኝን ሰው እሸልመዋለሁ” አሉ። አንደኛው ፈላስፋ፡- “ይሄን ፈረስዎን ሌጣውን…
Read 15154 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከእለታት አንድ ቀን የዱር አራዊት ተሰብስበው ድግስ ለመደገስ ያስቡና የድግሱን እቃ ግዥ የሚያሳኩ እጩዎችን ለመምረጥ ይወያያሉ። በመጀመሪያ በአያ አንበሶ ጥያቄ ሰጎን ስሟ ተጠቀሰ። እመት ጦጢት ሃሳብ ሰጠች፡-“ሰጎን ለሩጫና ለሽቅድምድም ትመቻለች፤ ነገር ግን የእቃ ግዥነት ልምድ የላትም፤ ስለዚህ ሌላ ተመራጭ እንጠቁም”…
Read 15991 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ