ርዕሰ አንቀፅ

Rate this item
(15 votes)
 አንዳንዴ ፈረንጆችን ከእኛ የሚለያቸው ስለ ሰማይ ቤትም ለመቀለድ መቻላቸው ነው፡፡ የሚከተለው ተረት አንድ ምሣሌ ነው፡፡ ከዕለታት አንድ ቀን አንድ ጠበቃ ይሞትና ወደ ሰማይ ቤት ይሄዳል፡፡ በገነት በራፍ ላይ ቅዱስ ጴጥሮስ ያገኘዋል፡፡ ቅዱስ ጴጥሮስ የሁሉም ሰው ኃጢያት መዝገብ በእጁ ነውና የጠበቃውን…
Saturday, 18 July 2015 10:12

ፍሬ ከዛፉ ርቆ አይወድቅም!

Written by
Rate this item
(22 votes)
አንዳንድ ተረት አንዴ ተነግሮ የማይበቃውና ሰዎች ተገርተው እስኪበቃቸው የሚተረት ይሆናል፡፡ የሚከተለው ተረት የእዛ ዓይነት ነው፡፡ አንድ ቤት ውስጥ አባት፣ እናትና ህፃን ልጅ ይኖራሉ፡፡ አንድ ቀን ማታ ህፃኑ በምን እንደከፋው አይታወቅም ክፉኛ ያለቅሳል። አባት - “አንተ ልጅ ምን ሆንኩ ብለህ ነው…
Saturday, 11 July 2015 11:44

መሳም አምሮሽ፤ ጢም ጠልተሽ

Written by
Rate this item
(27 votes)
ከዕለታት አንድ ቀን በደጋው አገር የሚኖሩ ሁለት ጐረቤታም ገበሬዎች ነበሩ። ሁለቱም በሣር ቤት የሚኖሩና ኑሮ አልለወጥ ያላቸው ግን ታታሪ ሰዎች ነበሩ፡፡ “አንድ ቀን አንደኛው በድንገት የኑሮ ለውጥ አሳየ፡፡ የግቢውን አጥር አጠረ። የቤቱን የሣር ክዳን ወደ ቆርቆሮ ጣራ ለወጠ፡፡ ልጆቹ ደህና…
Rate this item
(15 votes)
ከዕለታት አንድ ቀን እመት ጦጢት ምግብ ስትሰራ እንስሳት አገኟትና፤ “እመት ጦጢት?”“አቤት” አለች፡፡“ሽሮና በርበሬ ማን ያመጣልሻል?” አሏት፡፡ “ባሌ” አለች“ከየት ያመጣል?”“ሠርቶ፣ ወጥቶ፣ ወርዶ”“ሰርቆስ እንደሁ የሚያመጣው በምን ታውቂያለሽ?”“አምነዋለሁ”“ቂቤስ ከየት አመጣሽ?”“ባሌ አመጣልኝ”“ከየት ያመጣል?”“ሰርቶ፣ ወጥቶ - ወርዶ”“ሰርቆስ እንደሁ በምን ታውቂያለሽ”“ባሌን አምነዋለሁ”“ከዕለታት አንድ ቀን ሌላ ጦጢት…
Rate this item
(9 votes)
ከአይሁዳውያን ተረት ውስጥ እንዲህ የሚል ይገኝበታል፡፡ከዕለታት አንድ ቀን አንድ ብቸኛ ጫማ ሰፊ በአንድ ከተማ ይኖር ነበር፡፡ የዚያ ጫማሰፊ አንድ ደንበኛ ጫማ ሊያሰራ መጥቶ ሳለ፤“ጫማዬን በትክክል አልሰፋህልኝምና አልከፍልህም” ይለዋል፡፡ጫማ ሰፊውም፣“ከዚህ በላይ ልሰፋልህ አልችልም፡፡ የሰፋሁልህን ያህል ልትከፍለኝ ይገባሃል” አለው፡፡“አልከፍልም”“ትከፍላለህ!”ግብ ግብ ገጠሙ፡፡ ጫማ…
Rate this item
(11 votes)
ከዕለታት አንድ ቀን የዱር አራዊት ንጉሥ “አያ አምበሶ ታሟል እና ሄደን እንጠይቀው” ብለው የዱር አራዊት እመት ጦጢትን ይነግሯታል፡፡ እመት ጦጢትም፤ “እስቲ እናንተ ቀደም ብላችሁ ሂዱ፡፡ እኔ፤ አያ አምበሶ የሚመገበውን ምግብ ለማዘጋጀት የሚጠቅመውን ራሺን ልሸማምት” አለቻቸው፡፡ የዱር አራዊቱ ወደ አያ አምበሶ…