ዜና
- በሀገሪቱ ያሉ የግል ንግድ ተቋማት ዋንኛ ችግር የፀጥታና የደህንነት ስጋት ነው ተባለ - መንግስት የዜጎችን ደህንነት እንዲያስጠብቅ ጥሪ ቀርቧል በአገሪቱ ባሉ የግል የንግድ ተቋማት በተለይም በአግሮ ኢንዱስትሪ፣ በዲጅታል ማርኬቲንግና በቱሪዝም ዘርፍ ላለው እንቅስቃሴ ዋንኛው ችግር የጸጥታና ደህንነት ስጋት መሆኑንና…
Read 2204 times
Published in
ዜና
- በመጀመሪያው ዙር 75ሺ የቀድሞ ተዋጊዎችን የመበተኑና ከማህበረሰቡ ጋር የሚቀላቀል ስራ ከ150 ሚ.ዶላር በላይ ያስፈልገዋል ተብሏል - በመጀመሪያው ዙር ከሚበተኑት ተዋጊዎች መካከል 50ሺ ያህሉ የሚገኙት በትግራይ ክልል ውስጥ ነው ትጥቃቸውን የሚፈቱ የቀድሞ ተዋጊዎችንና በመበተን ሰላማዊ ኑሮ እንዲመለሱ ለማስቻል የተቋቋመው የብሔራዊ…
Read 1960 times
Published in
ዜና
Saturday, 15 July 2023 20:35
በዜጎች ላይ የሚፈፀሙ ጥቃቶችና የአስገድዶ መሰወር ወንጀል አሣሣቢ ደረጃ ላይ ደርሷል ተብሏል
Written by Administrator
የኢሰመኮ ሪፖርትበኦሮሚያ ክልል የሚፈጸሙ ጥቃቶች በመንግስት የጸጥታ ኃይሎችና በክልሉ በሚንቀሳቀሱ ታጣቂዎች የሚፈጸሙ ናቸው የአስገድዶ መሰወር ወንጀል የሚፈጸምባቸው ሰዎች የሚያዙት የሲቪልና የደንብ ልብስ በለበሱ የመንግስት ጸጥታና ደህንነት ሰራተኞች መሆኑ ተጠቁሟልመደበኛ ባልሆኑ ማቆያዎች የታሰሩ፤ የተጠረጠሩበትን ወንጀል እንዲያምኑ “ድብደባ እና ግርፋትን ጨምሮ ሌሎች…
Read 2486 times
Published in
ዜና
ሰሞኑን በአዲስ አበባ በተካሄደው የኢጋድ ሰላም አፈላላጊ የመሪዎች ስብሰባ ላይ ጠቅላይ ሚንስትር ዐብይ አህመድ የሰጡት አስተያየት በእጅጉ እንዳስደነገጣቸውና ቅር እንዳሰኛቸው የሱዳን የውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ ። የሱዳን የውጪ ጉዳይ ሚንስቴር ትናንት ባወጣው መግለጫ ጠቅላይ ሚንስትር ዐብይ በሱዳን ላይ ” የአየር…
Read 3384 times
Published in
ዜና
Saturday, 15 July 2023 20:32
ከተማ አስተዳደሩ በ9 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር ገዛው የተባለው ህንጻ ጉዳይ እያነጋገረ ነው
Written by Administrator
ለግዥ ከወጣው የተጋነነ ገንዘብ በተጨማሪ ምትክ ቦታ ተሠጥቷል ተብሏልየአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከፍተኛ ባለአክሲዮን ለሆነበት የአዲስ አፍሪካ የስብሰባና ኤግዚቢሽን ማእከል ማስፋፊያ በሚል በግንባታ ላይ ለሚገኝ ህንጻ፣ 9 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር ከፍሎ እንደገዛው ምንጮች ጠቁመዋል። ጉዳዩን ይበልጥ አስገራሚ ያደረገው ለግዥ…
Read 2977 times
Published in
ዜና
በአፍሪካ የነዳጅና ቅባቶች ሥርጭትና ግብይት፣ ግንባር ቀደም የሆነው የሊቢያ ኦይል ግሩፕ፤ ሰፊውን የፓን አፍሪካ የችርቻሮ (ሪቴይል) መሸጫዎችና የነዳጅ ምርቶች መሸጫ አውታረ መረቡን አዲስ ብራንድ ይፋ አደረገ፡፡ኢትዮጵያን ጨምሮ በ17 የአፍሪካ አገራት በነዳጅና ቅባቶች ሥርጭት፣ በመኪና እጥበት እንዲሁም በካፌ አገልግሎት የሚታወቀው ኦላ…
Read 2208 times
Published in
ዜና