ከአለም ዙሪያ
አይሲስ በሊቢያ አግቷቸው የነበሩ 28 ኤርትራውያን ተለቀቁ የተለያዩ የአፍሪካ አገራት ዜጎች የሆኑ 1 ሚሊዮን ያህል ስደተኞች በሊቢያ በኩል አድርገው ወደ አውሮፓ አገራት ለመግባት በማሰብ እጅግ አስቸጋሪ በሆነው የስደት ጉዞ ላይ እንደሚገኙ ዘ ጋርዲያን ዘግቧል፡፡ባለፉት 3 ወራት ብቻ 590 ያህል አፍሪካውያን…
Read 1383 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
የስኮትላንድ ፓርላማ አገሪቱ ከብሪታኒያ ለመገንጠል የሚያስችላትን ህዝበ ውሳኔ በድጋሚ ለማድረግ የያዘቺውን አዲስ ሃሳብ ባለፈው ማክሰኞ በአብላጫ ድምጽ መደገፉን ተከትሎ፣ የእንግሊዝ መንግስት የመገንጠል ዕቅዱን እንደማይቀበለው ማስታወቁን ሮይተርስ ዘግቧል፡፡አገሪቱ ከብሪታንያ ለመገንጠል የሚያስችላትን ህዝበ ውሳኔ በመጪው አመት መጨረሻ ለማከናወን የሚያስችላትን ፈቃድ ከእንግሊዝ ለማግኘት…
Read 3803 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
የአውሮፓ ህብረት በቀድሞው የሊቢያ ፕሬዚዳንት ሙአመር ጋዳፊ ሴት ልጅ አይሻ ጋዳፊ ላይ ጥሎት የቆየውን ማዕቀብ እንዲያነሳ በፍርድ ቤት ውሳኔ መሰጠቱን ዘ ኢንዲፔንደንት ዘገበ፡፡ህብረቱ እ.ኤ.አ በ2011 አይሻን ጨምሮ በተወሰኑ ሊቢያውያን ላይ የጉዞ ማዕቀብና ሃብታቸው እንዳይንቀሳቀስ የሚያስችል ትዕዛዝ ማስተላለፉን ያስታወሰው ዘገባው፤ ከ3…
Read 1704 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
Monday, 03 April 2017 00:00
በጋና 208 የመንግስት መኪኖች በመጥፋታቸው አዲስ መኪና እንዳይገዛ ተወሰነ
Written by Administrator
በጋና 208 የመንግስት መኪኖች የገቡበት ሳይታወቅ ጠፍተው መቅረታቸው መረጋገጡን ተከትሎ የአገሪቱ መንግስት ከአሁን በኋላ ለሚኒስቴር መሥሪያ ቤቶችና ለባለስልጣናት አገልግሎት የሚሰጡ አዳዲስ መኪኖች እንዳይገዙና አሮጌዎቹ ጥቅም መስጠታቸውን እንዲቀጥሉ መወሰኑን ቢቢሲ ዘግቧል፡፡በሚሊዮኖች የሚቆጠር ዶላር የወጣባቸው ቪ ኤይት እና ፕራዶ የመሳሰሉ ውድ መኪኖች…
Read 1973 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
ካርሎስ ቀበሮው በሚል ቅጽል ስሙ የሚታወቀውና ከአለማችን ቀንደኛ ገዳዮች አንዱ እንደሆነ የሚነገርለት ኢሊች ራሚሬዝ ሳንቼዝ፣ ከ43 አመታት በፊት በፓሪስ በሚገኝ የገበያ ማዕከል በፈጸመው አሰቃቂ የግድያ ወንጀል ባለፈው ማክሰኞ ለ3ኛ ጊዜ የዕድሜ ልክ እስራት ቅጣት እንደተጣለበት አሶሼትድ ፕሬስ ዘግቧል፡፡እ.ኤ.አ በ1974 የተከሰተውንና…
Read 2759 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
በ12 ወራት 1 ቢ. ዶላር የከሰሩት ትራምፕ፣ ከአምናው ደረጃቸው በ220 ዝቅ ላለፉት ሶስት አመታት የአለማችን ቁጥር አንድ ቢሊየነር ሆነው የዘለቁት አሜሪካዊው የማይክሮሶፍት መስራች ቢል ጌትስ፣ ዘንድሮም የአለማችን ቁጥር አንድ ባለጸጋ መሆናቸውን ታዋቂው ፎርብስ መጽሄት በሳምንቱ መጀመሪያ ላይ ይፋ ባደረገው የ2016…
Read 4457 times
Published in
ከአለም ዙሪያ