ከአለም ዙሪያ
ላለፉት 12 ተከታታይ ወራት ጭማሪ ሲያሳይ የቆየው አለማቀፉ የምግብ ዋጋ፤ በግንቦት ወር ባለፉት 10 አመታት ከታየው ሁሉ ከፍተኛ ነው የተባለውን የ40 በመቶ ጭማሪ ማሳየቱን ተመድ አስታውቋል፡፡የአለም የምግብ ድርጅት ከሰሞኑ ይፋ ያደረገውን አለማቀፍ ሪፖርት ጠቅሶ ብሉምበርግ እንደዘገበው፣ ባለፉት 12 ወራት በሁሉም…
Read 2712 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
ኮሮና ለስራ አጥነት የዳረጋቸው 220 ሚ. ይደርሳሉ ተባለ ባለፈው ጥቅምት ወር ለመጀመሪያ ጊዜ በህንድ የተገኘውና ከሌሎች የኮሮና ቫይረስ ዝርያዎች ሁሉ በቀላሉ የመሰራጨት አቅም እንዳለው የተነገረለት “B.1.617’’ የተባለ ዝርያ፣ እስካሁን ድረስ 62 አገራትን ማዳረሱን የአለም የጤና ድርጅት አስታውቋል፡፡ከሳምንታት በፊት በአለማቀፍ ደረጃ…
Read 1781 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
Tuesday, 01 June 2021 00:00
ኮሮና 9 አዳዲስ ቢሊየነሮችን ፈጥሯል፤ 115 ሺህ የጤና ባለሙያዎችን ገድሏል
Written by Administrator
የኮሮና ቫይረስ ወረርሽን ከተቀሰቀሰበት ጊዜ አንስቶ በመላው አለም በቫይረሱ ሳቢያ ለሞት የተዳረጉ የጤና ባለሙያዎች ቁጥር ከ115 ሺህ ማለፉ የተነገረ ሲሆን፣ በሌላ በኩል ደግሞ ወረርሽኙ ለ9 አዳዲስ ቢሊየነሮች መፈጠር ምክንያት መሆኑ ተዘግቧል፡፡ፒፕልስ ቫክሲን አሊያንስ የተባለው ጥምረት በበኩሉ ከሰሞኑ ይፋ ባደረገው መረጃ፤…
Read 7792 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
ብራንድ አፍሪካ የተባለው ተቋም የ2021 የአፍሪካ እጅግ ተወዳጅና ተመራጭ የንግድ ምልክቶችን ዝርዝር ከሰሞኑ ይፋ ያደረገ ሲሆን፣ የአሜሪካው ናይኪ በአፍሪካ የአመቱ እጅግ ተወዳጅ ብራንድ ለመሆን ችሏል፡፡የጀርመኑ የአልባሳትና ጫማዎች አምራች አዲዳስ በሁለተኛ ደረጃ ላይ ሲቀመጥ፣ የደቡብ ኮርያው ሳምሰንግ ሶስተኛ ደረጃን የያዘ ተወዳጅ…
Read 2587 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
ባለፈው ነሃሴ ወር በማሊ የተደረገውን መፈንቅለ መንግስት በመራው ኮሎኔል አስሚ ጎይታ ባለፈው ሰኞ በቁጥጥር ስር የዋሉትና በእስር ላይ የሚገኙት የአገሪቱ የሽግግር መንግስት ፕሬዚዳንት ባህ ንዳው እና ጠቅላይ ሚኒስትር ሙክታር ኳኔ ባለፈው ረቡዕ በፈቃዳቸው ስልጣናቸውን መልቀቃቸውን አስታውቀዋል፡፡ባለፈው አመት በአገሪቱ የተካሄደውን መፈንቅለ…
Read 2713 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
ዙማ የተከሰሱበትን የ5 ቢ. ዶላር ሙስና አልፈጸምኩም አሉ የኮሮና ቫይረስ ተጠቂዎች ቁጥር ወደ 4.8 ሚሊዮን በደረሰባትና የሟቾች ቁጥርም ወደ 129 ሺህ በተጠጋባት አፍሪካ በሚገኙ በርካታ አገራት ከኮሮና ቫይረስ ጋር በተያያዘ የሚፈጸሙ የሙስና ወንጀሎች በከፍተኛ ሁኔታ መስፋፋታቸውንና በአንዳንድ አገራት ሙስናው ከወረርሽኙ…
Read 1796 times
Published in
ከአለም ዙሪያ