Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ኪነ-ጥበባዊ ዜና

Saturday, 08 December 2012 14:25

“ጊዜ ግዙን” ፊልም ነገ ይመረቃል

Written by
Rate this item
(1 Vote)
በመሀመድ ዳውድ ተፅፎ ክብሮም አለም ያሰናዳው “ጊዜ ግዙን” የ90 ደቂቃ የፍቅር አስቂኝ ፊልም ነገ በአዲስ አበባ የግል ሲኒማ ቤቶች እንደሚመረቅ አዘጋጆቹ አስታወቁ፡፡ በኬቢ ፊልም ስቱዲዮ በተሰራው ፊልም ላይ ካሌብ አርአያስላሴ፣ ሜሮን ጌትነት፣ ዘሪሁን ታደሰ፣ አንተነህ ታደሰ እና ሌሎችም ተውነዋል፡፡
Rate this item
(2 votes)
ወርሃዊ የሥነ ፅሁፍ ዝግጅቱን የፊታችን ሰኞ ከምሽቱ 12 ሰአት ጀምሮ በራስ ሆቴል እንደሚያቀርብ ዩሴ የማስታወቂያ ድርጅት አስታወቀ፡፡ በዝግጅቱ ላይ አርቲስት አዳነች ወልደገብርኤል፣ ገጣሚ ባየልኝ አያሌው፣ ገጣሚት ትዕግስት ማሞ፣ ተዋናይና ወግ ፀሐፊ ፍቃዱ ከበደ፣ ድምፃዊት ጠረፍ ጥላሁን (ኪያ)፣ ገጣሚ ሰለሞን ሳህለ…
Rate this item
(2 votes)
በአዲስ አበባና በኒውዴልሂ በ2000 ተማሪዎች መካከል በተካሄደ ውድድር ያሸነፉ ስድስት ኢትዮጵያውያን ተማሪዎች በአሜሪካ ፍሎሪዳ ግዛት የሚገኘውን ናሳ የጠፈር ምርምር ማዕከል ጎበኙ፡፡ ተማሪዎች ከሕዳር 16 ቀን 2005 ዓ.ም ጀምሮ ለስድስት ቀናት በማዕከሉ ባደረጉት ጉብኝት የጠፈር መንኩራኩሮችን እና የናሳ ቤተመዘክርን እንደጐበኙ ለማወቅ…
Saturday, 08 December 2012 14:22

“አራቱ” ትያትር ነገ ይመረቃል

Written by
Rate this item
(2 votes)
ለታሪክ አድቨርታይዚንግ ፕሮዲዩስ ያደረገው የቢኒያም ወርቁ “አራቱ” የቤተሰብ ኮሜዲ ትያትር ነገ እንደሚመረቅ አዘጋጆቹ አስታወቁ፡፡ በኢትዮጵያ ብሔራዊ ትያትር ከቀኑ 8 ሰዓት እና ከምሽቱ 12 ሰዓት በሚመረቀው ትያትር ላይ ሳምሶን ታደሰ፣ ፍቃዱ ከበደ ማሞ፣ ቅድስት ገብረሥላሴ እና ራሄል ተሾመ ይተውናሉ፡!
Saturday, 08 December 2012 14:19

ቡናና ስዕል - በቶሞካ

Written by
Rate this item
(1 Vote)
በአዲስ አበባ ለ60 ዓመት ጠንካራና ልዩ ሱስ የሚያስይዝ ግሩም የማሽን ቡና ለደንበኞቹ በማቅረብ የሚታወቀው ቶሞካ፣ ሳር ቤት አካባቢ “ጋለሪያ ቶሞካ” የተባለ ቡናና ስዕል የሚቀርብበት የጥበብ እልፍኝ እንደከፈተ አስታወቀ፡፡ ከትላንት በስትየ በአስር ሰዓት በሁለት ሰዓሊያን የተሳሉ ሃምሳ አንድ ስዕሎችን ለተመልካች በማቅረብ…
Saturday, 08 December 2012 14:17

ሊንድሴይ ሎሃን መበጥበጧን ቀጥላለች

Written by
Rate this item
(1 Vote)
የፊልም ባለሙያዋ ሊንድሴይ ሎሃን በዓል ባህርይዋ ሳቢያ ህይወቷ ሊቃወስ እንደሚችል ተገለፀ፡፡ የፊልም ተዋናይዋ በየቀኑ ሁለት ሊትር ቮድካ በመጠጣት መረን ለቃለች ያለው ቲኤምዜድ፤ ድረገፅ ወደ አዕምሮ ህክምና ተቋም መግባት እንደሚያስፈልጋት ገልጿል፡፡ ባለፈው ሳምንት በኒውዮርክ በሚገኝ የምሽት ክለብ ሰው ደብድባለች ተብላ በቁጥጥር…