ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የኢትዮጵያን አይዶል የዘንድሮ አሸናፊዎቹ በደሴና በከሚሴ ከተሞች የማበረታቻ ሽልማት እንደተደረገላቸው ድርጅቱ አስታወቀ፡፡ የድርጅቱ ዋና አስተባባሪ አቶ አብይ ሳህሌ እንደገለፁት፤ አሸናፊዎቹና 16 የድርጅቱ ሠራተኞች ሽልማትና ስጦታ አግኝተዋል፡፡ በዚህም መሠረት አንደኛ የወጣው ተመስገን ታፈሰ (የከሚሴ ተወዳዳሪ) ከከሚሴ ከተማ አስተዳደር የቤት መስሪያ መሬትና…
Read 3864 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ከጋብቻ ውጭ ተወልጄአለሁ የምትለው የታዋቂው ተዋናይ ወጋየሁ ንጋቱ ልጅ አንጋፋው አርቲስት ከሞተ ከ21 ዓመታት በኋላ የወጋየሁ ንጋቱ ልጅነቴ በሕግ ይረጋገጥልኝ በማለት ፍርድ ቤት ልትሄድ ነው፡፡ ልጅነቴን የብሔራዊ ትያትር የሥራ ባልደረቦቹ ያረጋግጡልኛል፤ የዘረመል (DNA) ምርመራ ለማድረግም ዝግጁ ነኝ ስትል አስተያየቷን ለዝግጅት…
Read 4816 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በቁም ነገር መጽሔት ላይ በምትስላቸው የገፀ ሰብ ካርቱን ስእሎች ታዋቂነትን ያገኘችው ሰዓሊ ብርትኳን ደጀኔ ሥዕሎች እና ካርቱኖች ለአውደርእይ ቀረቡ፡፡ በመጪው ሐሙስ ከቀኑ 10፡30 በአምስት ኪሎው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቤተመዘክር የቀረቡት ስእሎች “Reflection” በሚል ርእስ ነው፡፡ አውደርእዩ ለአንድ ሳምንት ለሕዝብ እይታ ክፍት…
Read 3471 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
|904´ የሚደመጥ ኮሜዲ ገበያ ላይ ዋለአማኑዔል መሀሪ ጽፎት ቢኒያም ወርቁ ያዘጋጀው “ሰባ ሰላሳ” የአማርኛ ፊልም ነገ በአዲስ አበባና በሌሎች ከተሞች ይመረቃል፡፡ ፊልሙን የሰራው አስቴር ፊልም ፕሮዳክሽን እንደገለፀው፤ የአዲስ አበባው ዋነኛ ምርቃት ከቀኑ 8 ሰአት በአምባሳደር ሲኒማ ይከናወናል፡፡ በዘጠና ደቂቃ ፊልሙ…
Read 3647 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የዛሬ ሳምንት ምሽት በጀርመን ባህል ተቋም ቀርቦ የነበረው ኪነጥበባዊ ዝግጅት በሕዝብ ጥያቄ ዛሬ ከቀኑ 11፡30 በኢትዮጵያ ብሔራዊ ትያትር በድጋሚ ሊቀርብ እንደሆነ ተገለፀ፡፡ ፋቡላ የጥበባት ማህበር ከዘለስ የባህል ቡድን ጋር በሚያቀርቡት ዝግጅት፤ ወጣት ታዋቂ ገጣምያንና ሰዓሊያን ሥራዎቻቸውን በሙዚቃ ታጅበው እንደሚያቀርቡ የዝግጅቱ…
Read 3673 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ኃይሌ ገሪማ በ1970ዎቹ በሎስ አንጀለስ ለጥቁር ፊልም ሰሪዎች ፈር ቀዳጅ የሆኑ ተግባራትን ካከናወኑ ባለሙያዎች ተጠቃሽ እንደሆነ ሎስ አንጀለስ ታይምስ ዘገበ፡፡ በሎስ አንጀለስ ከሚታወቁ ታላላቅ ዳይሬክተሮች ተርታ ሎስአንጀለስ ታይምስ ያሰለፈው ፕሮፌሰር ኃይሌ ገሪማ፤ በ1993 የሰራውን “ሳንኮፋ” የተባለ ፊልሙን የሚያከፋፍልለት ኩባንያ አጥቶ…
Read 4097 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና