ዜና
ሰሞኑን ከብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ህጋዊ እውቅና የተሰጠው የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) አመራሮች፤ ከጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ ጋር በአማራ ህዝብና በኢትዮጵያ ጉዳይ እንዲሁም በህግ የበላይነት ዙሪያ ውይይት ማድረጋቸው ታውቋል፡፡ የአብን የህዝብ ግንኙነት ሃላፊ አቶ ክርስቲያን ታደለ ስለውይይቱ ለአዲስ አድማስ በሰጡት…
Read 5663 times
Published in
ዜና
የመንግሥት ተቋማት አመራሮች ማዕከሉን እየጎበኙ ነው ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ ጥቅምት 25 ቀን 2011 ዓ.ም መቄዶንያ የአረጋውያንና የአዕምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከልን መጎብኘታቸውን ተከትሎ፣ በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ የተለያዩ መንግስታዊና መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች ከ164 ሚሊዮን ብር በላይ ድጋፍ ያደረጉ ሲሆን…
Read 5379 times
Published in
ዜና
ከታሰሩ በኋላ ሃብታቸው በ6 በመቶ ጨምሯል ተብሏል በሳዑዲ አረቢያ መንግስት በቁጥጥር ስር የዋሉትና ከአንድ አመት በላይ በቁም እስር ላይ የሚገኙት ሼክ መሃመድ አል አሙዲ በሙስና ወንጀል ክስ እንደተመሰረተባቸውና ፍርድ ቤት እንደሚቀርቡ አንድ የአገሪቱ ባለስልጣን ከትናንት በስቲያ ማስታወቃቸውን ብሉምበርግ ዘግቧል፡፡በሳዑዲ አረቢያ…
Read 2942 times
Published in
ዜና
በዛሬው እለት በአዲስ አበባ ለ13ኛ ጊዜ የሚከበረውን የብሔር ብሔረሰቦች በአል አስመልክቶ ለኢትዮጵያውያን መልዕክት ያስተላለፉት ጠ/ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ፤ “ቀኑ የኢትዮጵያዊነት በዓል ነው” ብለዋል፡፡ “ውድ የሀገሬ ህዝቦች፤ይህ ቀን የኢትዮጵያዊነት ቀን ነው፤ ይህ ቀን የኃብራዊ አንድነታችን ማክበሪያ ቀን ነው፤ ይህ ቀን ሀገራችን…
Read 5727 times
Published in
ዜና
Monday, 10 December 2018 00:00
ፕ/ት ሳህለ ወርቅ ዘውዴ ከዓመቱ የአለማችን 100 ተጽዕኖ ፈጣሪ ሴቶች አንዷ ሆነው ተመረጡ
Written by አለማየሁ አንበሴ
በዝርዝሩ ውስጥ የተካተቱ ብቸኛዋ አፍሪካዊት ናቸው የኢፌዲሪ ፕሬዚዳንት ሳህለ ወርቅ ዘውዴ በታዋቂው ፎርብስ መጽሄት የአመቱ የአለማችን 100 ተጽዕኖ ፈጣሪ ሴቶች ተብለው ከተመረጡት እውቅና ዝነኛ ሴቶች መካከል አንዷ ሆነው የተመረጡ ሲሆን፣ በዝርዝሩ ውስጥ የተካተቱ ብቸኛዋ አፍሪካዊት ሆነዋል፡፡ፕሬዚዳንት ሳህለ ወርቅ በተለያዩ መስኮች…
Read 5603 times
Published in
ዜና
ኢትዮጵያ ከሌሎች ጎረቤት ሃገራት ተጨማሪ ወደቦችን ለመጠቀም የምታደርገውን እንቅስቃሴ በበጎ መልኩ እንመለከተዋለን ያለው የጅቡቲ መንግስት፤ በኢትዮጵያ በኩል በወደብ መጠቀሚያ ታሪፍ ላይ ቅናሽ እንዲደረግ የቀረበውን ጥያቄ መቀበሉንና በወደቡ የታሪፍ መጠን ላይም ማሻሻያ ለማድረግ ማቀዱን አስታውቋል፡፡ ኢትዮጵያና ኤርትራ እርቅ መፈፀማቸውን ተከትሎ፣ ኢትዮጵያ…
Read 7392 times
Published in
ዜና