ዜና

Rate this item
(33 votes)
ከሰኞ ሐምሌ 4 ቀን የሚጀመረው የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና ተሰረቀ በሚል በተለያዩ የማህበራዊ ድረ-ገፆች የተሰራጨው ወሬ ሃሰተኛ መሆኑን የት/ት ሚኒስትሩ አቶ ሽፈራው ሽጉጤ አስታወቁ፡፡ 26 የፈተና ወረቀቶች ተሰርቀው መውጣታቸውን አንዳንድ ድረ ገፆች ያስታወቁ ሲሆን በማህበራዊ ሚዲያዎችም የእንግሊዝኛ ፈተና መሰረቁን የሚያመላክት…
Rate this item
(20 votes)
አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ዛሬ ለተመረጡ ግለሰቦች የክብር ዶክትሬት ይሰጣል በሀገሪቱ ያሉ ዩኒቨርስቲዎች ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በየዓመቱ ለሁለትና ሶስት ሰዎች የክብር ዶክትሬት መስጠትን እንደ ልማድ መያዛቸው ከክብር ዶክትሬት መሰረታዊ አላማዎች ጋር የሚፃረርና ክብሩን የሚያራክስ ነው ሲሉ የዩኒቨርሲቲ ምሁራን ገለፁ፡፡ የክብር ዶክትሬት…
Rate this item
(13 votes)
በሽብር ወንጀል ተጠርጥረው በእስር ላይ የነበሩት የአረና ትግራይ ለዲሞክራሲና ሉአላዊነት ፓርቲ አመራር አቶ አብርሃም ደስታ ትናንት ከእስር ተለቀቁ፡፡ አቶ አብርሃ ደስታ ከሁለት አመት በፊት ሐምሌ 1 ቀን 2006 ዓ.ም ከሰማያዊና ከአንድነት ፓርቲ አመራሮቹ አቶ ሃብታሙ አያሌው፣ የሺዋስ አሰፋና ዳንኤል ሺበሺ…
Rate this item
(26 votes)
አዝናኝ እና አሳዛኝ የመንግስት ሪፖርቶች - በአዲስ መፅሀፍስኳር፣ ኮንዶሚኒዬም፣ ወርቅ፣ ኤሌክትሪክ፣ አውቶቡስ … ባለፈው ዓመት፣ የስኳር ምርትን 22 ሚሊዮን ኩንታል ለማድረስ ታቅዶ አልነበር? ለዚህም፤ ከ200ሺ ሄክታር በላይ አዲስ የእርሻ መሬት ተዘጋጅቶ፣ የስኳር አገዳ ይለማል ተብሎ ነበር - በትራንስፎርሜሽን እቅድ፡፡ ግን…
Rate this item
(13 votes)
አዲስ አበባ 300 ሽንት ቤቶች ያስፈልጋታል ተባለ ለአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት ቀርቦ ይፀድቃል ተብሎ የሚጠበቀውና ዝግጅቱ 4 ዓመታትን ፈጅቷል የተባለው የአዲስ አበባ ከተማ መሪ ፕላን በ10 ዓመት ውስጥ በከተማዋ 300 ሽንት ቤቶች እንዲገነቡ፤ ወንዞችን ይበክላሉ የተባሉ ፋብሪካዎች ከመዲናይቱ እንዲወጡ…
Rate this item
(5 votes)
ጅማ ዩኒቨርሲቲ ከኤቢኤች ሰርቪስ ጋር በመተባበር በሁለት የድህረ ምረቃ ፕሮግራሞች ያስተማራቸውን 136 ተማሪዎች ነገ በሸራተን አዲስ ያስመርቃል፡፡በማስተርስ ኦፍ ቢዝነስ አድሚኒስትሬሽንና በማስተርስ ኦፍ ፐብሊክ ኸልዝ የሚመረቁት እነዚሁ የድህረ ምርቃ ተማሪዎች፤ ላለፉት ሁለት ዓመታት በአዲስ አበባ ኤቢኤች ካምፓስ ትምህርታቸውን ሲከታተሉ የቆዩ ናቸው፡፡…