ዜና
ታዋቂው ሰዓሊ መዝገቡ ተሰማ የሰራቸው ትልልቅና አዳዲስ ስዕሎች፣ “የአዲስ አባ ልጅ” በሚል ስያሜ፣ ሐሙስ በብሔራዊ ሙዚየም ለተመልካቾች ይታያሉ፡፡ምናባዊ ፈጠራንና ተዓማኒነትን ባጣጣመ ድንቅ የስዕል እውቀትና ክህሎት የላቀ የጥበብ ደረጃ ያሳየ አርቲስት እንደሆነ የሚነገርለት ሰዓሊ መዝገቡ፤ “ንግስ” በተሰጥኦ ትርኢት ያቀረባቸው ስዕሎች ከፍተኛ…
Read 2940 times
Published in
ዜና
በግንባታ ወቅት በደረሱ አደጋዎች 11 ሰዎች ሞተዋል በአዲስ አበባ ቦሌ አካባቢ እየተገነባ በሚገኘው ብሄራዊ ስቴዲዬም የመሰረተ ጉድጓድ ቁፋሮ ላይ የነበሩ ሁለት የቀን ሰራተኞች አፈር ተደርምሶባቸው ከትናንት በስቲያ ህይወታቸው ያለፈ ሲሆን ዘንድሮ በተመሳሳይ አደጋ የ11 ሰዎች ህይወት ማለፉን ለማወቅ ተችሏል፤ በግንባታ…
Read 3121 times
Published in
ዜና
Saturday, 07 May 2016 12:16
ከቦሌ መድኃኔዓለም በስጦታ ተበረከተ የተባለው 104 ሺሕ ብር እያነጋገረ ነው
Written by ማሕሌት ኪዳነ ወልድ
“ለምስጋና የተደረገ ነው” (የካቴድራሉ ዋና ጸሐፊ) የደመወዝ ጭማሪ በአጭር ጊዜ ውስጥ ስለተደረገላችሁ የአንድ ወር የደመወዝ ጭማሬአችሁን ለስጦታ አዋጡ ተብለን በግዳጅ ሰጠን፤ ሲሉ አንዳንድ የቦሌ ደብረ ሳሌም መድኃኔዓለም ካቴድራል ካህናትና ሠራተኞች አስታወቁ፡፡ ስማቸው እንዲጠቀስ ያልፈለጉ የካቴድራሉ ካህናት ለአዲስ አድማስ እንደተናገሩት፤ የደመወዝ…
Read 2866 times
Published in
ዜና
ለአሶሳ ዩኒቨርስቲ ግንባታ ሲባል ከ6 አመት በፊት ለተወሰደብን የእርሻ መሬት ካሣ ወይም ምትክ መሬት አልተሰጠንም ያሉ ከ400 በላይ አርሶ አደሮች የቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግስትንና ትምህርት ሚኒስቴርን ከሰሱ፡፡ አርሶ አደሮቹ በወኪላቸው አቶ በለጠ አባተ በኩል ለፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ባቀረቡት የፍትሃ ብሄር…
Read 5290 times
Published in
ዜና
በተለያዩ የአዲስ አበባ የገበያ ስፍራዎች ተዟዙረን የበዓል ገበያ ዋጋን ለመቃኘት እንደሞከርነው፤ በአብዛኛው ከዓምና ተመሳሳይ የበዓል ገበያ ዋጋ ጋር ተቀራራቢ ነው፡፡ በአቃቂ ቄራ ገበያ የበሬ ዋጋ ከ5 ሺህ እስከ 22 ሺህ ብር ድረስ ሲሆን ዓምና በተመሳሳይ በዓል የበሬ ዋጋ ከ8 ሺህ…
Read 5643 times
Published in
ዜና
ክልሉን ከፌደሬሽኑ ለመገንጠል ተንቀሳቅሰዋል ተብሏል የጋምቤላን ክልል ከፌደሬሽኑ በኃይል ለመገንጠል ሙከራ አድርገዋል የተባሉት የቀድሞ የክልሉ ፕሬዚዳንትን ጨምሮ 7 ግለሰቦች ከ7 ዓመት እስከ 9 ዓመት እስራት ተፈረደባቸው፡፡ የክልሉ የቀድሞ ፕሬዚዳንት አቶ ኦኬሎ ኦኳይ፤ ከዚህ በፊት በምንም ወንጀል ተከሰው እንደማያውቁ፣ ከ1978 እስከ…
Read 3300 times
Published in
ዜና