ህብረተሰብ

Rate this item
(3 votes)
 ከሳምንታት በፊት በታላቁ ህዳሴ ግድብ ላይ ስለሚያንዣብበው የውስጥና የውጭ ጭጋግ፣ የግል እይታዬን በዚሁ ጋዜጣ ላይ ለመሰንዘር ሞክሬአለሁ። አሁንም ወቅታዊውን የኢትዮ- ግብፅ የአባይ ላይ ጉምጉምታ ተከትዬ፣ አንዳንድ ነጥቦችን ለማንሳት ልሞክር፡፡ምስራቅ አፍሪካዊያኑ ህዝቦች “ናይል” በሚሉት፣ በአብዛኛው የእኛ የተፈጥሮ ሀብት በሆነው አባይ ላይ…
Rate this item
(11 votes)
የፓርቲዎች ውይይትና ድርድር - አዳዲስ ፓርቲዎችን መገደብገዢው ፓርቲና ተቃዋሚ ፓርቲዎች ለድርድር ተሰብስበው፣ በውይይት የተስማሙበት የመጀመሪያው ውሳኔ ምን እንደሆነ አስታውሱ።የአዳዲስ ፓርቲዎች እንደአሸን እንዳይፈሉ ለመከልከል፣ መሰናክሎችንና ገደቦችን እንደአሸን ማፍላት!ፓርቲዎቹ በዚህ ተስማምተዋል። እንዲህ እንዲህ አይነት ነገር ላይ ይግባባሉ። በቃ፣ የፖለቲካ ገደቦችን መደርደር ችግር…
Rate this item
(3 votes)
እዚህ ኢትዮጵያ “ሰለብሪቲ ኤቨንትስ” የተባለ በኢንተርቴይመንት ቢዝነስ ላይ የተሰማራ ድርጅት፤ በኢትዮጵያና ኤርትራ ህዝቦች መካከል ሰላምና አንድነት የማጠናከር ራዕይ ሰንቆ፣ “የሰላም መዝሙር ለኢትዮጵያና ለኤርትራ ህዝቦ” በሚል መርህ፣ እየተንቀሳቀሰ ይገኛል፡፡ በቅርቡም ከ800 በላይ የሁለቱም አገራት ምሁራን፣ስደተኛ ኤርትራውያንና የስነ-ህዝብ ባለሙያዎች የሚሳተፉበት የውይይት መድረክ…
Rate this item
(3 votes)
“ኢትዮጵያዊነት፤ ከፍ ብሎ ወደ ሰማይ መብረር ነው” አብርሃም ሊንከን በአሜሪካ ፕሬዚዳንቶች ታሪክ ስሙ እንደ ሃመልማል ለምልሞ፣ ቅርንጫፉ በፍሬ የሞላው ለምንድነው? ብለን ስናስብ፣ በዘመኑ ያሳለፋቸው ጠንካራ ዱካዎች፤ በክፉና ደግ ቀን የወሰናቸው ጠንካራ ውሳኔዎች ውጤት መሆኑን እንገነዘባለን፡፡ ስለ ሊንከን በርካታ መጻህፍት ተፅፈዋል…
Rate this item
(1 Vote)
51 የቀድሞ “አንድነት” ፓርቲ አባላትና አመራሮች ከሰሞኑ “ሰማያዊ” ፓርቲን ተቀላቅለዋል፡፡ በሌላ በኩል፤ ፓርቲው ከመኢአድ ጋር የሚያደርገው ውህደት ከዚህ ዓመት እንደማያልፍ ጠቁሟል፡፡ በአመራሩ መካከል በተፈጠረ ውዝግብ ከፓርቲው ተገልለው የቆዩት በኢ/ር ይልቃል ጌትነት የሚመሩት “የሰማያዊ ፓርቲ ብሄራዊ ሸንጎ” አባላትም፣ በቅርቡ በሽምግልና ወደ…
Rate this item
(3 votes)
“የባህልና የትውፊት ተቋምን ያገለለው የህዳሴ ፕሮጀክት” በሚል ርዕስ፣ በአቶ ብሩህ ዓለምነህ መስከረም 20 ቀን 2010 ዓ.ም የተፃፈውን መጣጥፍ፣ በጋዜጣችሁ ድረገፅ ላይ አነበብኩትና እምነቱ ወይም ህዳሴው (ወይም ሁለቱም) የሚመለከተው ሰው፣ አስተያየቱን እንዲሰነዝር የሚጋብዝ ሆኖ ስላገኘሁት፣ የግሌን ኃሳብ እንደሚከተለው አቀርባለሁ።ሀገራችን ኢትዮጵያ መቼም…