ህብረተሰብ

Rate this item
(1 Vote)
የህይወት የመጨረሻ ጠርዝ ላይ የነበሩት ታዋቂው የደቡብ አፍሪካ የአካውንቲንግ ቢዝነስ ባለቤትና የፀረ አፓርታይድ ንቅናቄ ታጋይ ፖለቲከኛ፣ በጣርና በሰመመን ውስጥ ሆነው፣ አንድ ነገር ደግመው ደጋግመው ይናገሩ ነበር፤ “ልጄን ሳሊንን ከመሞቴ በፊት ልያት፣ ሳሊኒ እኔ እያለሁ ምንም አትሆኚም” እያሉ። የሳሊኒ ወላጅ አባት…
Rate this item
(0 votes)
 በየመስሪያ ቤቱ የተለጠፉት ቅንነት፣ ታማኝነት፣ አለማዳላት፣ ግልፅነት ... የሚሉት ፅንሰ-ሃሳቦች በጎ ሕሊና መገለጫዎች ናቸው። አንድ ሕብረተሰብ ወይም ሃገር እነዚህ ነገሮች ከበዙለት ሁለንተናዊ እድገቱ በሰላም ላይ ተመሥርቶ ይቀጥላል፡፡ ባለዕውቀቱና በሃላፊነት ላይ ያለው ደግሞ በጎ ሕሊና ኖሮት ሕዝብን ካገለገለ ያቺ ሃገር በእውነት…
Rate this item
(0 votes)
በቀደሙት ዘመናት በተለይ በጦርነት በተቃኙት የትግል ረድፎች የጀግኖች ስም ሲወሳ፣ አብሮ የሚከተል ታሪክና ገድል ፈፃሚ አለ፡፡ ያኔ ሰዎች በአየር እሳት የሚተፋ ጀት ሳይኖራቸው፣ ሠንሰለት ጫማ ያደረገ፣ እሳት የሚተፋ ብረት ለበስ ታንክ ሳይሰሩ፣ ያኔ ነዳጅ እየጠጣ ዘይት እየላሰ የሚሮጥ ተሽከርካሪ ለጦርነት…
Rate this item
(0 votes)
 “የኢትዮጵያ ጦር ለምን ማይጨው ላይ ተሸነፈ ብዬ ብዙ ጊዜ አስብ ነበር፤ የተሸነፈው ባለመሰልጠናችን ነው፡፡” - ብ/ጄነራል መንግስቱ ነዋይ የቀድሞ የኢትዮጵያ መከላከያና ፖሊስ ጀግኖች (ቬትራን) ማህበር በማይጨው ጦርነት የተካሄደበትን 86ኛ ዓመት ምክንያት በማድረግ፣ መጋቢት 25 ቀን 2014 ዓ.ም በካፒታል ሆቴል አንድ…
Rate this item
(0 votes)
አምነስቲ ኢንተርናሽናል እና ሂውማን ራይትስ ዎች ከሰሞኑን ምዕራብ ትግራይ ላይ በጋራ ያወጡት በወልቃይት ላይ ትኩረቱን ያደረገው ሪፖርት፤ የአገሪቱን ሉአላዊነት የሚዳፈርና ሚዛናዊነት የጎደለው ለመሆኑ የህግ ባለሙያው ዶ/ር ሰለሞን ተስፋዬ ለአዲስ አድማስ ተናግረዋል። ጋዜጠኛ መታሰቢያ ካሳዬ፤ ከእኚሁ ምሁር ጋር ተቋማቱ ባወጡት ሪፖርት…
Rate this item
(0 votes)
“ዩኒቨርስቲውን ወደ ቀደመ አቋሙ ለመመለስ ገና ብዙ በጀትና ልፋት ይጠይቃል” “ወራሪው ሀይል ዩኒቨርስቲው ዳግም ወደ ስራ እንዳይመለስ ነበር እቅዱ” የህወኃት ሀይል ወሎን በወረራ ከመቆጣጠሩ በፊትም ሆነ በኋላ ዩኒቨርስቲዎችንና የጤና ተቋማትን ኢላማ አድርጎ ባደረሰው ጥቃት ወሎ ዩኒቨርስቲ 12 ቢሊዮን ብር የሚገመት…