ህብረተሰብ
Wednesday, 13 April 2022 17:40
ከደቡብ አፍሪካዊው ባለፀጋና ከኢትዮጵያዊቷ የጀበና ቡና ሻጭ የተወለደች የአርባ ምንጭ ታዳጊ
Written by ልጅ አቤኑ (አቤንኤዘር ጀምበሩ)
የህይወት የመጨረሻ ጠርዝ ላይ የነበሩት ታዋቂው የደቡብ አፍሪካ የአካውንቲንግ ቢዝነስ ባለቤትና የፀረ አፓርታይድ ንቅናቄ ታጋይ ፖለቲከኛ፣ በጣርና በሰመመን ውስጥ ሆነው፣ አንድ ነገር ደግመው ደጋግመው ይናገሩ ነበር፤ “ልጄን ሳሊንን ከመሞቴ በፊት ልያት፣ ሳሊኒ እኔ እያለሁ ምንም አትሆኚም” እያሉ። የሳሊኒ ወላጅ አባት…
Read 1506 times
Published in
ህብረተሰብ
በየመስሪያ ቤቱ የተለጠፉት ቅንነት፣ ታማኝነት፣ አለማዳላት፣ ግልፅነት ... የሚሉት ፅንሰ-ሃሳቦች በጎ ሕሊና መገለጫዎች ናቸው። አንድ ሕብረተሰብ ወይም ሃገር እነዚህ ነገሮች ከበዙለት ሁለንተናዊ እድገቱ በሰላም ላይ ተመሥርቶ ይቀጥላል፡፡ ባለዕውቀቱና በሃላፊነት ላይ ያለው ደግሞ በጎ ሕሊና ኖሮት ሕዝብን ካገለገለ ያቺ ሃገር በእውነት…
Read 1438 times
Published in
ህብረተሰብ
በቀደሙት ዘመናት በተለይ በጦርነት በተቃኙት የትግል ረድፎች የጀግኖች ስም ሲወሳ፣ አብሮ የሚከተል ታሪክና ገድል ፈፃሚ አለ፡፡ ያኔ ሰዎች በአየር እሳት የሚተፋ ጀት ሳይኖራቸው፣ ሠንሰለት ጫማ ያደረገ፣ እሳት የሚተፋ ብረት ለበስ ታንክ ሳይሰሩ፣ ያኔ ነዳጅ እየጠጣ ዘይት እየላሰ የሚሮጥ ተሽከርካሪ ለጦርነት…
Read 1716 times
Published in
ህብረተሰብ
“የኢትዮጵያ ጦር ለምን ማይጨው ላይ ተሸነፈ ብዬ ብዙ ጊዜ አስብ ነበር፤ የተሸነፈው ባለመሰልጠናችን ነው፡፡” - ብ/ጄነራል መንግስቱ ነዋይ የቀድሞ የኢትዮጵያ መከላከያና ፖሊስ ጀግኖች (ቬትራን) ማህበር በማይጨው ጦርነት የተካሄደበትን 86ኛ ዓመት ምክንያት በማድረግ፣ መጋቢት 25 ቀን 2014 ዓ.ም በካፒታል ሆቴል አንድ…
Read 1472 times
Published in
ህብረተሰብ
Saturday, 09 April 2022 14:39
የእነ አምነስቲ ሪፖርት “ሚዛናዊነት የጎደለውና ለአንድ ወገን ያደላ ነው”
Written by Administrator
አምነስቲ ኢንተርናሽናል እና ሂውማን ራይትስ ዎች ከሰሞኑን ምዕራብ ትግራይ ላይ በጋራ ያወጡት በወልቃይት ላይ ትኩረቱን ያደረገው ሪፖርት፤ የአገሪቱን ሉአላዊነት የሚዳፈርና ሚዛናዊነት የጎደለው ለመሆኑ የህግ ባለሙያው ዶ/ር ሰለሞን ተስፋዬ ለአዲስ አድማስ ተናግረዋል። ጋዜጠኛ መታሰቢያ ካሳዬ፤ ከእኚሁ ምሁር ጋር ተቋማቱ ባወጡት ሪፖርት…
Read 7562 times
Published in
ህብረተሰብ
“ዩኒቨርስቲውን ወደ ቀደመ አቋሙ ለመመለስ ገና ብዙ በጀትና ልፋት ይጠይቃል” “ወራሪው ሀይል ዩኒቨርስቲው ዳግም ወደ ስራ እንዳይመለስ ነበር እቅዱ” የህወኃት ሀይል ወሎን በወረራ ከመቆጣጠሩ በፊትም ሆነ በኋላ ዩኒቨርስቲዎችንና የጤና ተቋማትን ኢላማ አድርጎ ባደረሰው ጥቃት ወሎ ዩኒቨርስቲ 12 ቢሊዮን ብር የሚገመት…
Read 6751 times
Published in
ህብረተሰብ