ነፃ አስተያየት
የመንግስት እና የገዢው ፓርቲ ከፍተኛ ባለሥልጣናት ሁሉ ስለ ኪራይ ሰብሳቢነት፣ ትምክህትና ጠባብነት የስርዓቱ አደጋ መሆናቸውን ዘወትር አበክሮ ሲናገር ይሰማል፡፡ የመንግስት ከፍተኛ ባለሥልጣናት ነባር የፓርቲው አመራሮች፤ በተለያየ ጊዜ ይህን ችግር እያነሱ ይነግሩናል፡፡ በዚህ ጉዳይ ገና ከማለዳው (በ1992 ዓ.ም) ጀምሮ ሲብሰከሰኩ ቆይተዋል፡፡…
Read 4135 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ገዢው ፓርቲ ርዕዮተ-ዓለማዊና ፖለቲካዊ ክስረት ገጥሞታልዴሞክራሲያዊ ስርዓታችንን የሚታደገው ወጣቱ ትውልድ ነውጭፍን ጥላቻና ጭፍን ፍቅር የጥፋት መንገዶች ናቸውአበበ ተክለሃይማኖት (ሜጀር ጄኔራል) (ካለፈው የቀጠለ)ቀልጣፋ ማህበራዊ ለውጥና አለመረጋጋት ሃንቲንግተን (1983:05) እንደሚለው፤ ፈጣን ማሕበራዊ ለውጥና የአዳዲስ ቡድኖች ፖለቲካዊ ንቅናቄ ከፖለቲካ ተቋማት እድገት ዘገምተኛ መሆን…
Read 3924 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ሌ/ጀነራል ፃድቃን ገ/ትንሳይ - በተለይ ለአዲስ አድማስበፀጥታ ኃይሎች ችግሮችን ለማስታገስ የሚደረገው ሙከራ ብዙ ርቀት አያስኬድምህዝቡ ውስጥ ያለው መሰረታዊ ጥያቄ፣አሁን ባለው አስተዳደር ያለመርካት ነውበሰላማዊ ሰልፍ የአንድ ሰው ህይወት እንኳ ማለፍ የለበትምወልቃይት በትግራይ ሥር እንዴት ተካለለች? ጀነራሉ ያብራራሉየቀድሞ የህወሓት ታጋይና የመከላከያ አዛዥ…
Read 13117 times
Published in
ነፃ አስተያየት
መንግስት፤ የኃይል እርምጃውን አቁሞ ህዝቡን ማወያየት አለበትኢህአዴግ የሚነሱ ቅራኔዎችን የመፍታት አቅሙ ተዳክሟልበግርግር የሚቀየር መንግስት ለዚህች አገር አይበጅምአመራር ደናሽ ሳይሆን ሁሉንም አስደናሽ ነው መሆን ያለበትበአገራችን የተከሰተው ፖለቲካዊ ቀውስ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየባሰበት እንጂ እየተሻሻለ አልመጣም፡፡ ውጥረቱ እያየለ ነው፡፡ ባለፈው ሳምንት አርብ…
Read 8357 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ላለፉት 9 ወራት በኦሮሚያ ክልል የቀጠለው ተቃውሞና ግጭት እንደ ሂዩማን ራይትስዎች ሪፖርት፤ ከ400 በላይ ሰዎችን ለህልፈት ዳርጓል፡፡ የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ (ኦፌኮ) በበኩሉ፤ የሟቾች ቁጥር 600መድረሱን ይገልፃል፡፡ በሺዎች የሚቆጠሩ የአካል ጉዳት እንደደረሰባቸውና ሌሎች ብዙ ሺዎች ደግሞ ግጭቶቹን ተከትሎ መታሰራቸው ይታወቃል፡፡ አሁንም…
Read 8517 times
Published in
ነፃ አስተያየት
*የኦሮሞ ህዝብ ለዲሞክራሲያዊ መብቶች የተዋደቀበት ዓመት ነው!*ህዝብን አልሰማህም ማለት ውጤቱ አደገኛ እንደሆነ የተማርንበት ዓመት!*ፖለቲካዊ ስርዓቱ እንዴት ኋላ ቀር እንደሆነ የተገነዘብንበት ዓመት ነው! ከኋላቀርነት ወደ ስልጣኔ በሽግግር ላይ ባለ አገር፣ አለመረጋጋት በጊዜው የሚያጋጥም ክስተት መሆኑን የዘርፉ ምሁራን አበክረው ይገልጻሉ፡፡ ያለ መረጋጋት…
Read 5683 times
Published in
ነፃ አስተያየት