ነፃ አስተያየት
“ለሰው ዘር ያንሰዋል፡፡ ኮሮና ላይ ቆመህ ዘር ይታይሃል ወይ? ኮሮና ላይ ቆመህ አፍ መፍቻህ ምንድነው? አፍ መፍቻህ ጤና ነው…. አፍ መፍቻህ ምግብ ነው… ስለዚህ የኮሮናን ጉንፋን እንኳ ተቋቁመው መጉላት ከማይችሉ የዘር ግርግሮች እራሳችንን እንጠብቅ፡፡” ራሱን አልፍሬድ አድለር ብሎ የሚጠራው ታላቅ…
Read 3288 times
Published in
ነፃ አስተያየት
‹‹እንደ አሜሪካ አትቅለል›› - የሚለው አባባል የሰሞኑ የአዲስ አበባ ወጣቶች የቁጣ መግለጫ ሆኖ እያገለገለ ነው:: አሜሪካ በኢትዮጵያ ጉዳይ ስትቀል የመጀመሪያዋ አይደለም። የሸጠችለትንና የኢትዮጵያ መንግሥት ገንዘቡን ሆጭ አድርጎ የከፈለበትን የጦር መሣሪያ በመቋዲሾው የኢትዮጵያ ድንበር የጀኔራል ሲአድ ባሬ ጦር እንዲደፈር አድርጋለች፡፡ ይህ…
Read 10820 times
Published in
ነፃ አስተያየት
505 አባላት ባሉት “ሸንጐ” የሚመራ የሽግግር መንግስት እንዲቋቋም አንጋፋው ፖለቲከኛ አቶ ልደቱ አያሌው ያዘጋጁት ፕሮፖዛል ጠቁመዋል፡፡ የሁለት ዓመት ቆይታ የሚኖረውና ከገዥው ፓርቲ በሚመረጥ ጠ/ሚኒስትር የሚመራ “ህዳሴ የእርቅና የአንድነት የሽግግር መንግስት” የሚል ስያሜ ያለው የሽግግር መንግስት እንዲቋቋም ሃሳብ ያቀረቡት አቶ ልደቱ፤…
Read 3352 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ግብፅ፣ ኢትዮጵያ፣ ሱዳንና ደቡብ ሱዳን በጋራ የመሰረቱትን የናይል ትብብር መድረክ የምስራቅ ናይል ጽ/ቤት ይመራሉ፡፡ ‹‹የናይል ትብብር መድረክ›› ትብብርን የሚያጠናክሩ ወሰን ተሻጋሪ ፕሮጀክቶች የመለየትና የማዘጋጀት እንዲሁም ለአገራቱ የማቅረብ ስራ ይሰራል፡፡ መድረኩ ካዘጋጃቸው የትብብር ፕሮጀክቶችም መካከል የሱዳንና ኢትዮጵያ የሀይል አቅርቦት፣ የመስኖ ፕሮጀክቶች…
Read 15032 times
Published in
ነፃ አስተያየት
Monday, 02 March 2020 00:00
የሰብአዊ መብት ተሟጋቹና የ97 ምርጫ ቀውስ ውጤቶች (ፊልም የሚመስል እውነተኛ ታሪክ)
Written by አለማየሁ አንበሴ
ይህቺ አገር በእውነት ላይ የተመሰረተ፣ ፍትህን ማዕከል ያደረገ፤ እርቅ ትፈልጋለች - የእኔ ትልቁ ዕቅድ ወጣት የሰብዓዊ መብት ተሟጋቾችን ማፍራት ነው - ከምርጫው በፊት ሀገሪቱ በእርቅና መግባባት ከማጥ ውስጥ መውጣት አለባት - ብዙዎቹ ፖለቲከኞች ባለፈው ሥርዓት “ቶርቸር” ተፈጽሞባቸዋል አቶ ያሬድ ኃይለማርያም…
Read 10545 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የኢዜማ የቅድመ - ምርጫ ማስጠንቀቂያና ማሳሰቢያ ሥርዓት ዓልበኝነት ዘርፈ ብዙ ተግዳሮቶች - የሥልጣን ጥመኞች የኢትዮጵያ ዜጐች ለማህበራዊ ፍትህ (ኢዜማ) ሁለት አመት ገደማ ያስቆጠረውን የለውጥ ሂደት በገመገመበት ሪፖርቱ የቀጣዩ ምርጫ ሀገራዊ ፋይዳና በሀገሪቱ የተደቀኑ ያላቸውን አደጋዎች ለኢትዮጵያ ህዝብ በዝርዝር አድርሷል -…
Read 3692 times
Published in
ነፃ አስተያየት