ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በኮሎኔል አሸብር አማረ የተፃፈው ሀገሬና ሕይወቴ መፅሀፍ መስከረም 14 ቀን 201 ዓ.ም በሂልተን ሆቴል ተመርቋል፡፡627 ገጾች የያዘ ግለ ታሪክ በ405 ብር ገበያ ላይ ውሏል፡፡
Read 31967 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ላለፉት 20 ዓመታት በልጆች ንባብ ላይ በመስራት የሚታወቀው “ኢትዮጵያ ሪድስ”፣ ሦስተኛውን ዓመታዊ የልጆች ንባብ ጉባኤ፣ “በንባብ ልምድ የዳበረ የልጅነት ዕድገት” በሚል መሪ ቃል፣ ከትላንት በስቲያ ሐሙስና ትላንትና በሳፋየር አዲስ ሆቴል አካሄደ፡፡ በመርሐግብሩ ላይ የትምህርት ሚኒስቴር ፣ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቤተ- መጽሐፍትና…
Read 31145 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በደራሲያኑ ዮሴፍ ተክሉ፤ በረከት ተከስተና ኤርሚያስ ገ/ሚካኤል ተፅፎ በዮሴፍ ተክሉ የተዘጋጀው “እህቴን” ፊልም ማክሰኞ መስከረም 10 ቀን 2015 ዓ.ም ከቀኑ 11 ሰዓት ጀምሮ በዓለም ሲኒማ ይመረቃል፡፡ የልብ አንጠልጣይ በድርጊት የተሞላ ዘውግ ያለው ፊልሙ በተለይ ማርሻል አርት በተለይም ቴኳንዶ ስፖርት የሰዎችን…
Read 31385 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የቀድሞው የፓርላማ አባል የአሁኑ ዲፕሎማት አቶ አማኑኤል አብርሃም ሁለተኛ ሥራ የሆነው “ወላይታ በዘማናዊቷ ኢትዮጵያ” መፅሀፍ ዛሬ ከቀኑ 9፡00 ሰዓት ጀምሮ አራት ኪሎ በሚገኙት አብርሆት የህዝብ ቤተ መፃህፍት ይመረቃል፡፡ በዕለቱ የመፅሀፍ ዳሰሳና ሌሎች ኪነ ጥበባዊ ክንውኖች የሚካሄዱ ሲሆን ከመፅሀፉ የተመረጡ ክፍሎች…
Read 21562 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 10 September 2022 21:42
መጪው ዘመን የሰላም……….የጤና………..የእድገት……….እንዲሆን ይመኛል
Written by Administrator
Read 21420 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Read 11043 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና