ስፖርት አድማስ
~የዓለም ኮከቦች ብዛት ከ2 ወደ 6 አድጓል ~ማራቶንን በሴቶች ከ2 ሰዓት 10 ደቂቃዎች በታች መግባት ይቻላል? ~በዓመት ከ54 ሚሊዮን ዶላር በላይ ገቢ ከ72 ሚሊዮን ዶላር በላይ ወጭ ~ትግስት 7ኛውን የዓለም ኮከብ አትሌት ሽልማት ወደ ኢትዮጵያ አምጥታለች በ2023 የአለም አትወጭበበስ ሽልማት…
Read 561 times
Published in
ስፖርት አድማስ
Saturday, 16 December 2023 20:34
በ33ኛው ኦሎምፒያድ መክፈቻ ስነስርዓት ከ600ሺ በላይ ሕዝብ ለማሳተፍ ታቅዷል
Written by ግሩም ሰይፉ
ፓሪስ በምታደርገው ዝግጅት ከ5 ቢሊየን ዶላር በላይ ወጭ ሆኗል። ከ6.8 ሚሊዮን በላይ ትኬቶች ተሸጠዋል፤ ከአገር ውስጥ ስፖንሰሮችከ1.1 ቢሊየን ዶላር በላይ ተሰብስቧል። ፓሪስ ለምታስተናግደው 33 ኛው ኦሎምፒያድ 223 ቀናት ቀርተዋል። የፓሪስ ኦሎምፒክ ኮሚቴ የመክፈቻ ስነስርዓቱንበታሪክ ለማስመዝገብ መዘጋጀቱን አስታውቋል። በተያዘው እቅድ መሰረት…
Read 253 times
Published in
ስፖርት አድማስ
የኢትዮጵያ ሴት አትሌቶች በተለያዮ ዘርፎች ዋንኞቹ ተፎካካሪዎች ናቸው ትግስት የኮከብ አትሌት ሽልማቱን ለ7ኛ ጊዜ ወደ ኢትዮጵያ ታመጣ ይሆን? ፌዝ ኪፕየገን ለአሸናፊነት ከፍተኛ ግምት ወስዳለች የ2023 የዓለም ኮከብ አትሌት ሽልማት በሞናኮ የሚካሄድ ሲሆን በዓለም ኮከብ አትሌቶች ምርጫ አሸናፊዎችን መላው ዓለም በጉጉት…
Read 410 times
Published in
ስፖርት አድማስ
አዲሱ የፈረንጆች ዓመት 2024 ከገባ በኋላ ከሚካሄዱ ግዙፍ ማራቶኖች አንዱ የሆላንዱ 43ኛው የሮተርዳም ማራቶን ነው። የሮተርዳም ማራቶንን በብዙ ኢትዮጵያውያን ዘንድ ይታወቃል። ዋናው ምክንያት የአትሌት በላይነህ ዴንሳሞ አንፀባራቂ ታሪክ ነው። አትሌት በላይነህ በ1988 እኤአ ላይ የዓለም ማራቶን ሪከርድን 2:06:51 በሆነ ሰዓት…
Read 262 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ፓሪስ ለምታስተናግደው 33ኛው ኦሎምፒያድ 230 ቀናት የቀሩ ቢሆንም የኬንያ አትሌቲክስ በሁለቱም ፆታዎች 20 አትሌቶችን በጊዜያዊነትለማቶን ቡድኑ ምርጫ መመልመሉን ይፋ አድርጓል፡፡ በሌላ በኩል ባለፈው ሳምንት የተካሄደው የ2023 ቫለንሺያ ማራቶን ኢትዮጵያውያን አትሌቶችየበላይት ያሳዩበት ሲሆን ለኦሎምፒክ የኢትዮጵያ ማራቶን ቡድን የሚያሳቸው ሆኗል። ለዓለም ሪከርድ…
Read 246 times
Published in
ስፖርት አድማስ
የኢትዮጵያ አትሌቲክ ፌደሬሽን ከሳምንት በፊት በመቀሌ ከተማ 27ኛው ጠቅላላ ጉባኤ ያካሄደ ሲሆን፤ አትሌቲክሱን ለማዘመን በከፍተኛ ደረጃ እየተንቀሳቀሰ መሆኑን አመልክቷል፡፡ ፌዴሬሽኑ ጉባኤውን የመቀሌ ከተማ እንድታስተናግድ መምረጡ አትሌቲክስ ለኢትዮጵያ አንድነትና ሰላም ከፍተኛ አስተዋፅኦ የሚያደርግ ስፖርት መሆኑን ያረጋግጣል፡፡ ለሁለት ቀናት በተካሄደው ጠቅላላላ ጉባኤ…
Read 595 times
Published in
ስፖርት አድማስ