ልብ-ወለድ

Rate this item
(3 votes)
የመጽሐፌ ስኬት ፍርሃት ፈጠረብኝ የምትለው ደራሲ በዚህች አጭር ጽሑፌ የማወጋችሁ ኤልዛቤት ጊልበርት ከተባለች አሜሪካዊት ደራሲ የሰማሁትን ንግግር ነው፡፡ ከደራሲዋ ጋር ፊት ለፊት ተገናኝቶ የማውራት ዕድል አልገጠመኝም፡፡ በዲቪዲ የተቀረፀውን ንግግሯን የሰማና የተመለከተ ደራሲዋን አግኝቶ ለማውራት ቢቋምጥ ግን አትፍረዱበት፡፡ ንግግሯ ይጥማል፡፡ ሌክቸር…
Rate this item
(4 votes)
“ሔዋን…ሔዋን”እንደ እባብ ወደ ጐጆው ውስጥ እየተሳበ ይጣራል፡፡ ሀሳብ ጓዙን ጠቅልሎ፣ ግሳንግሱን በእጁ አንጠልጥሎ፤ ልቡ ውስጥ ውሎ ማደር ጀምሯል:: ሀሳቡ ምክንያት አልባ አልነበረም፡፡ ልጆቹ ከእናታቸው ጋር በፍቅር ሲተሻሹ አየ፡፡ ሚስቱ ልጆቿን እያገላበጠች ስትስም (ልክ እሱ መጀመሪያ እሷን ሲስማት እንደሆነው ልቧ ጥፍት…
Rate this item
(1 Vote)
. . . እና ምን ይደረግ?ስለእናቶች ክብር እናት ያለው ሁሉ ተነስቶ ይውረግረግ?ሺ ሻማ ይለኮስ? ርችት ይተኮስ? አዲስ ጥበብ ቀሚስ ኩታ፣ ቅቤና አደስቀጤማ ይነስነስ? ምድሩ ይታረስ? በእንቁ ዕንቆጳዝዮን ልስራ እቴዋ መቅደስ?የት አባቴ ልድረስ አንቺን ለማወደስ?ውድ ሽቶ ይረጭ እጣን ጢሱ ይጨስ ከርቤና…
Monday, 09 September 2019 11:35

ቅናት!

Written by
Rate this item
(6 votes)
ከስራ መጥቼ መክሰስ እንኳን ሳልበላ ወደ ጥናት ክፍል አመራሁ፡፡ የያዝኩትን ጥቁር ቦርሳ ከጠረጴዛ ላይ አሳረፍኩና መጋረጃውን ገልጬ መስኮቱን ከፈትኩት፡፡ ውጭ ህፃናት የእግር ኳስ ይጫወታሉ፡፡ ሌሎች ጥባጥቢ ያንጠባጥባሉ፡፡ ሌሎች ደግሞ አንድ ጅራፍ እየተቀያየሩ ያጮሃሉ፡፡መጋረጃውን ዘግቼ ጀርባዬን ለመስኮቱ ሰጥቼ፣ እጄን አጣምሬ ቆምኩኝ፡፡…
Saturday, 31 August 2019 13:15

ማልዶ - ሁለት ማለዳ

Written by
Rate this item
(9 votes)
ሙና የትምህርት ክፍለ ጊዜያቸው አልቆ ሲለቀቁ፣ መውጫው በር አካባቢ አገኘችው። በሦስተኛው ክፍለ ጊዜ ላይ ቀድማ የነገረችው ቢሆንም ማስታወሷ ነበር።‹‹እንዳትረሳብኝ ... አማርኛ ከኔ ትሻላለህ ብዬ ነው››‹‹ለመቼ ነው የማደርስልሽ?››አናሳ ዓይኖቿን፣ ቀይ ዳማ ፊቷ ላይ ዓይን የሚገባ ወዛማ አፍንጫዋን ይመለከታል።‹‹ነገውኑ ...››‹‹ቻ ... ው››…
Saturday, 24 August 2019 14:31

ጥላ ፍለጋ

Written by
Rate this item
(3 votes)
 የህይወትን ብርታት ሳውጠነጥን እነሆ ዘመናት ተቆጠሩ፡፡ በርግጥ የዛሬው ስሜቴ ይለያል፡፡ ከምጎነጨው ድራፍት ጋር ተዋህዶ ወደ ውስጤ እየገባ ያለውን የነገር ቋት መረዳት አለመቻሌ ነው፤ ክፋቱ፡፡ የሚለቀቀው ሙዚቃ የራሱ የሆነ ሚና ቢኖረውም፤ ህመሜን የማናር እንጂ የመረጋጋት ሀይል አላጎናፀፈኝም፡፡ የሰው ግርግርም፤ እንዲሁ:: የስሜት…