ላንተና ላንቺ

Rate this item
(2 votes)
የኢትዮጵያ የጽንስና ማህጸን ሐኪሞች ማህበር 21ኛውን አመታዊ ጉባኤ አካሄደ፡፡ እንደኤሮፓውያን አቆጣጠር ማርች 4 እና 5 እንደኢትዮጵያ አቆጣጠር ደግሞ የካቲት 25 እና 26 በአዲስ አበባ የተካሄደውን ጉባኤ የከፈቱት በኢፊድሪ ጤና ጥበቃ ሚኒስትር ምክትል ሚኒስትር ዶ/ር ከበደ ወርቁ ናቸው፡፡ የኢትዮያ ጽንስና ማህጸን…
Rate this item
(7 votes)
በአንድ ወቅት አንድ ሰውዬ እጅግ ተበሳጭቶ መንገድ መንገዱን እያወራ ሲሄድ አገኘሁት፡፡ እኔም #ምን ሆንክ ወንድሜ› አልኩና ጠየቅሁት፡፡ .ምን..vKu?‚ ካልተፋታን እያለች በጣም አስቸገረችኝ ...መቆሚያ መቀመጫ አሳጣችኝ አለኝ፡፡ እኔም ወደ አንድ ቡና መጠጪያ ቤት ይዤው ጎራ አልኩና ይኸውልህ... ነገሩ እንዲህ ነው ብዬ…
Rate this item
(3 votes)
“እንደሚታወቀው ካንሰር በአለም አቀፍ ደረጃ ገዳይ በሽታ ነው፡፡ ሌሎች ተላላፊ በሽታዎች ...ለምሳሌ እንደ ኤችአይቪ ወባ የመሳሰሉት ላይ በአለም አቀፍ ደረጃ እንደ አጀንዳ ቀርቦ መፍትሔ በስፋት እየተፈለገለት የሚገኝ ሲሆን ካንሰር ግን ልዩ ትኩረት አግኝቶ አያውቅም፡፡ ስለሆነም በአሁኑ ወቅት ነገሩ አሳሳቢ መሆኑን…
Rate this item
(13 votes)
ዶ/ር እስክንድር ከበደእርግዝና ሲታሰብ ብዙ ጥንቃቄዎችን ማድረግ እንደሚገባ በተለያዩ ጥናታዊ ስራዎች ተጠቁሞአል፡፡ የስነተዋልዶ ጤና ጠበብት የሚመክሩት በማንኛውም ወቅት እናቶች የህኪም ምክር እንደሚያስፈልጋቸው ሲሆን በተለይም ወደ እርግዝናው ከመገባቱ በፊት አስቀድሞውኑ የጤና ክትትል ማድረግ ተገቢ መሆኑንም ነው፡፡ አንድ ችግር ከመከሰቱ አስቀድሞ ከጤና…
Rate this item
(15 votes)
“የጥናት ቡድኑ አስራ ሁለት የሚሆኑ የቀን ጭፈራ ቤቶችን ለመመልከት የበቃ ሲሆን ከጭፈራ በተጨማሪም ሲጋራ ማጨስ ፣መሳሳም ... ጥንድ ጥንድ እየሆኑ ወደጉዋሮ በመውጣት ለወሲብ ክፍሎችን መከራየት... በወንበር ፣በአግዳሚ ወንበር፣ ሶፋ፣ መሬት ...ምንም ቦታ ሳይመርጡ ኃላፊነት በጎደለው መልኩ የየራሳቸውን ስሜት ለማርካት ወሲብ…
Rate this item
(275 votes)
“በጣም በሚያሳዝንና በሚዘገንን ሁኔታ... ወሲብ...”ባህል እንደኢትዮጵያ ቋንቋዎች ጥናትና ምርምር መዝገበ ቃላት 1993 የህብረተሰብ አኑዋኑዋር ዘዴ፣ ወግ ፣ልምድ ፣እምነትና የመሳሰሉት ናቸው፡፡ በዚህም መሰረት የመግባብያ ቋንቋ ፣አመጋገብና አለባበስ ስርአት፣ የስራ ልምድና የአኗኗር ፍልስፍና ዘይቤዎች መስመራቸውን ጠብቀው እንዲሄዱ የሚደረግበት የጋራ መግባባት ነው፡፡ ልማድ…