ላንተና ላንቺ
የእናት መክሊት የተባለውን እናቶች ከመውለዳቸው በፊት በእርግዝነና ላይ እያሉ እና ከወለ ዱም በሁዋላ ከህክምና ባለሙያዎች ጋር፤ እርስ በእርስ ከእናቶች ጋር ውይይት የሚያደርጉበ ትንና በአጠቃላይም ለህክምና ባለሙያዎች ፤እናቶች፤ልጅ አሳዳጊዎች የሚሰጠውን ስልጠና በተመለከተ ባለፈው እትም የተወሰነ ነገር ማስነበባችን ይታወሳል፡፡ የጉዳዩን ምንነት በጥልቀት…
Read 194 times
Published in
ላንተና ላንቺ
እናቶች ልጅ ለመውለድ ሲያስቡ አስቀድሞ ወደ ሕክምናው ቀርበው በራሳቸው ጤንነት ጉዳይ ከባለሙያ ጋር በመምከር አሁን ልጅ ለመውለድ እችላለሁ ወይንም ለጅ ለመውለድ መጀመሪያ በጤንነት ጉዳይ ማስተካከል ያለብኝ ነገር አለ በሚል ሙሉ መረጃ ማግኘትና መሰናዶ ማድረግ ይጠበቅባቸወል፡፡ በእርግዝናው ወቅትም ሆነ ከወለዱ በሁዋላ…
Read 235 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ከአሁን ቀደም ሙሉ ጂ የተባለ ሆስፒታል በመገኘት ከሆስፒታሉ ባለቤቶች አንዱዋን ማለትም የጨቅላ ህጻናት እስፔሻሊስት የሆኑትን ዶ/ር ሙሉአለም ገሰሰን አነጋግረን ለንባብ የሚሆን ቁምነገር ማጋራታችን ይታወሳል፡፡ ሙሉ ጂ ሆስፒታል የዶ/ር ሙሉአለም ገሰሰ እና ዶ/ር ገመቺስ ማሞ (ባልና ሚስቶች ናቸው) ሆስፒታል ነው፡፡ ወደሆስፒታሉ…
Read 376 times
Published in
ላንተና ላንቺ
”ከ5 ዓመት በፊት ከአዲስ አበባ 6መቶ ኪ.ሜ ርቀት ላይ የምትኖር አንዲት ሴት ለህክምና እኔ ጋር መጣች። አስፈላጊውን ህክምና ከሰጠኋት በኋላ ወደ ምትኖርበት አከባቢ ተመልሳ ሄደች። ከ3 ወይም ከ4 ወራት በኋላ እርግዝና ተፈጠረ። ፅንሱ ወደ 6 ወር አከባቢ ሲደርስ የደም ግፊት…
Read 287 times
Published in
ላንተና ላንቺ
“የእንቁላል ማምረቻ (እንቅልጢ) ካንሰር ከዚህ ቀደም ዝምተኛ ገዳይ ተብሎ ይጠራ ነበር”የፅንስ እና ማህፀን ህክምና ስፔሻሊስት እንዲሁም የመራቢያ አካላት ካንሰር ሰብ ስፔሻሊስት የሆኑት ዶ/ር መሰረት ኦላና***ከራስ ፀጉር እስከ እግር ጥፍር፤ ከሁካታ እስከ ሹክሹክታ፤ ከፌሽታ እስከ የፀብ እሩምታ፤ ከረሀብ እስከ ጥጋብ፤ ከሀሳብ…
Read 508 times
Published in
ላንተና ላንቺ
“ከዚህ ቀደም 1 ጊዜ በቀዶጥገና አማካኝነት የወለዱ እናቶች በቀጣይ በማህፀን ወይም በቀዶ ጥገና የመውለድ እድል (አማራጭ) አላቸው” የፅንስ እና የማህፀን ህክምና ስፔሻሊስት የሆኑት ዶ/ር መብርሃቱ ተኽለበዚህ እትም እናቶች በቀዶጥገና ከወለዱ በኋላ በምጥ መውለድ ስለሚችሉበት ሁኔታ አስመልክቶ ልናስነብባችሁ ያሰናዳነውን የፅንስ እና…
Read 400 times
Published in
ላንተና ላንቺ