ነፃ አስተያየት
(የፖለቲካ ዘርፍ ሃላፊው ቃለ ምልልስ) • የጀርመን ህገ መንግስት፤ የፌደራል ስርአቱን ለማፍረስ መወያየት እንኳ አይፈቅድም• ህገ መንግስታችን የሰራነውን ቤት በፈለግን ጊዜ ለማፍረስ የሚፈቅድ ነው• የፌደራል ስርአትን እንፈልጋለን፤አሁን ያለው አይነት ግን አይደለም• ነፃ የዲሞክራሲ ተቋማት እውን ሆኖ ማየት ትልቁ ዓላማችን ነውአርበኞች…
Read 2423 times
Published in
ነፃ አስተያየት
· ባለፉት 27 ዓመታት በሰብአዊነት ላይ የተፈፀመው ወንጀል ከደርግ የሚተናነስ አይደለም· የዩኒቨርሲቲ መምህራን ለህግ ማሻሻያ ም/ቤት በራሳቸው ተነሳሽነት አስተዋፅኦ አድርገዋል· መንግስት በህግ መገዛትን እንዲለምድ ጭምር ማስገደድ አለብንየጠ/ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ አስተዳደር ሥልጣን ከያዘ ወዲህ ከተጀመሩ የለውጥ እርምጃዎች አንዱ በፍትህ ስርአቱ…
Read 5669 times
Published in
ነፃ አስተያየት
“ሽኩቻና ፍረጃ” የሚሉት ቃላት ፍቺያቸው ለየቅል ነው፡፡ “ፍረጃ”፤ አንድን ነገር “በምድብ-በምድብ መከፋፈልና መሰየም ወይም ማግለል” ሲሆን፤ “ሽኩቻ” ደግሞ “መታገል፣ መፋለም” ማለት ነው፡፡ እነዚህ ሁለት ቃላት፣ በፖለቲካ አውድ ውስጥ ሁነኛ ቦታ ሲያገኙ ደግሞ ምናልባትም ከተራ ፍቺያቸው በላይ ትርጓሜ ሊኖራቸው ይችላል፡፡ እንዲያውም…
Read 1806 times
Published in
ነፃ አስተያየት
· የጐሣ ፖለቲካ መፍትሔ ካልተገኘለት፣ የሚደከምለት ነገር ፍሬ አያፈራም · የጎሳ ፖለቲካ በባህሪው፣ የግጭትና የጠባብነት መፈልፈያ ነው · የፖለቲካ ድርጅቶች ምስቅልቅል ሁኔታ በእጅጉ ያሰጋኛል · ጠ/ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ ከሰማይ የወረደ ፀጋ ነው በጡረታ ላይ የሚገኙት የ82 ዓመቱ የዕድሜ ባለጸጋ አንጋፋው…
Read 6187 times
Published in
ነፃ አስተያየት
“የሰለጠነ ሰራዊት ማቋቋም ይቻላል” (ጀነራል ካሣዬ ጨመዳ) እርስዎ ስለ ማኅበሩ ምስረታ ምን ይላሉ ?እኔ ተጋብዤ ነበር የሄድኩት፡፡ በእውነቱ ደስ የሚል ነገር ነው፡፡ እነዚህ ልጆች፤ ከልጅነት እድሜ ጀምሮ፣ በትንሽ ክፍያ ለሃገራቸው ሲባክኑ የኖሩ ናቸው፡፡ ዛሬ እንደ እቃ ከተጣሉበት በራሳቸው ተፍጨርጭረው ተነስተው፣…
Read 2135 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ታሪኩን ለተወካዮች ምክር ቤት የነገሩት የቀድሞው ጠ/ሚ መለስ ዜናዊ ናቸው፡፡ አንድ የወሎ እናት፣ ልጃቸው አንድ ቦታ ጉዳይ ፈጽሞ እንዲመጣ ይልኩታል፡፡ ልጁ ግን ከተቀመጠበት አልተነሳም፡፡ የሚገጥመውን ድካም ያሰላስላል፡፡ በመጨረሻም የተላከበት ቦታ አለመሄዱን ለእናቱ የነገራቸው፤ “ሳስበው ሳስበው ደከመኝ” በማለት ነው፡፡ የኢትዮጵያ ሕገ…
Read 1443 times
Published in
ነፃ አስተያየት