ነፃ አስተያየት
Monday, 28 August 2023 17:33
መንግሥት ወደድነውም ጠላነውም፣ ስራውን እንዳያጎድል፣ እላፊ ሥልጣን እንዳያገኝ ማሰብ እንጀምር።
Written by ዮሃንስ ሰ
(ለአገራዊ ምክክር የማይቀርብ ሐሳብ እነሆ።)የምንወደው መንግሥት ሁልጊዜ ሥልጣን ይዞ በጎ ነገሮች እንደሚሰራ እናስባለን። ስራውን ብቻ እንዲያከናውን፣ አለስራው እንዳይገባ፣ የሥልጣን ገደቡን እንዳያልፍ… ብለን አንጨነቅም። መቆጣጠሪያ ትክክለኛ ሕግና ስርዓት ለማበጀት ለመገንባት አናስብበትም። የምንወደው በጎ መንግሥት ሥልጣን ከያዘ ሁሉም ነገር አማን ይሆናል የሚል…
Read 519 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ሦስቱ የተባረኩና የተረገሙ ኃይሎችእውቅና ጉልበት (ጥበብና ሥልጣን)የሥራ ፍሬና ገንዘብ (ምርትና ሀብት)ፍቅርና አልጋ (ሩጫና ሜዳልያ)የማንገሥ ፍላጎት ወይም መንግሥትን የማዋቀር ሐሳብ ተገቢ የኑሮ ጉዳይ ቢሆንም፣ አደጋዎቹን ማገናዘብና መላ ማዘጋጀትም የሕልውና ጉዳይ ነው። አስቀድመው መጠንቀቅ እንደሚኖርባቸው ሙሴ ለተከታዮቹ ያስተማራቸውም በዚህ ምክንያት ነው። ለሕዝብና…
Read 973 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ናቡከደነፆር ባቢሎንን ገነባሁ ይላል፤ ሔዋን ደግሞ ሰው ፈጠርኩ ትላለች!ዮሃንስ ሰየንጉሥ ናቡከደነፆር ግዛት እጅግ ሰፊ ከመሆኑ የተነሣ፣ ዐዋጅ ሲያወጣ ለሁሉም አገር ነው። “በመላው ዓለም ለምትኖሩ ሁሉ”…. በማለት ያውጃል።በመልካም መንፈስ የምስራች ዐዋጅ ሲያስነግር እንዲህ ይላል።“ከንጉሥ ናቡከደነፆር፣ በምድር ሁሉ ለሚኖሩ ሕዝቦች! ሰላም ይብዛላችሁ”…
Read 1352 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ባቢሎንን ከወደቀችበት አንስቼ ሕይወት ዘርቼባታለሁ።የፈራረሰውን ጠራርጌ ገንብቻታለሁ። ግርማዊነቷን እንደገናአጎናጽፌያታለሁ።አቻ የለሽ ገናና ዝናዋን አድሼላታለሁ…ይላል ናቡከደነፆር።ኩራቱ ናት - መናገሻይቱ ከተማ ታላቂቱ ባቢሎን። ናቡከደነፆር፣ ከቤተ መንግሥቱ ሰገነት ላይ ወጥቶ ታላቂቱን ከተማ ይቃኛል። በሕንጻዎቿ ከፍታ ይደነቃል። ሌላው ይቅር። በከተማዋ ዙሪያ የተሰሩት ግንቦችና በሮች ያስገርማሉ።በዚያ…
Read 912 times
Published in
ነፃ አስተያየት
Friday, 18 August 2023 00:00
ጋዴፓ፤ “የህዝባችን ጥያቄ ራስን በራስ የማስተዳደር ነው” አለ አዲሱ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የምስረታ በዓል ፣ዛሬ በአርባ ምንጭ ይካሄዳል
Written by ሪፖርታዥ
የጋሞ ህዝብ ጥያቄ በክላስተር የመደራጀት አይደለም ያለው የጋሞ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (ጋዴፓ)፤ህዝቡ ለረዥም ጊዜ ሲጠይቅ የቆየው ራሱን በራሱ የማስተዳደርና በክልል የመደራጀት ህገመንግስታዊ መብቱ እንዲከበርለት ነው ብሏል፡፡የጋሞ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ አመራሮች፣ ዛሬ ከሰዓት በኋላ 8 ሰዓት ላይ፣ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ም/ቤት ጽ/ቤት…
Read 585 times
Published in
ነፃ አስተያየት
“--ቢሆንም የዮሃንስ ተፈራ አጻጻፍ መንፈሱ በሕይወት ታሪክ ላይ ስለተመሰረተ፣ እንደ ሕዋስቆዳን ዘልቆ ይገባል። ሌላው ጠንካራ ጎን የደራሲው የጽሁፍ ጥንቅር በግብዝነት ስላልተመሰረተ፣ከታችኛው ማህበረሰብ ተናንሶ መብላት መጠጣቱ የምርም ‘ጥበበኛና ከንቲባ ከሕዝቡ ጋር ነውመኖር ያለበት።’ የሚለውን ተለምዷዊ ብሂል ማሟላቱ መልካም ነው።--”ጥንካሬ፦ ጠንካራው ጎኑ…
Read 731 times
Published in
ነፃ አስተያየት