ህብረተሰብ
መቼም ስለ አራዳ እና አካባቢው ከተቆረቆረበት ጊዜ አንስቶ እስከ አለንበት ዘመን ድረስ በጊዜ ሂደት ቅደም ተከተል አንዳንዶች በወቅቱ የኖሩበትን ግለ ታሪክ፤ ሌሎች በጥናት የደረሱበትን እውነት፤ አዝማሪው በዜማና በቅኔ፤ተራው ዜጋ ደግሞ በንግርትና በይትባሃል የሰማውን አፈ- ታሪክ በማስታወስና በመዘከር ብዙ ተብሏል፤ ተጽፏል፤…
Read 3494 times
Published in
ህብረተሰብ
ኮሚቴ ጥሩ ነው፡፡ እቃ ቢጠፋችሁ፣ ታናሽ ወንድም ቢያናድዳችሁ፣ እቴቴ ከማለት ኮሚቴ ማለት ብልህነት ነው፡፡ ኮሚቴ ውሀን ከጥሩ፣ ነገርን ከስሩ ስለሚፈትሽ፣ በሰብሳቢው ወንበር ጐማና በነገሩ ብልት አላማ ላይ እየተሽከረከረ ጥሩ አድርጐ ስራን ያጓትታል፡፡ በፋይል ላይ ፋይል ይከፍታል፡፡ በመጨረሻም ጊዜያችሁን ለመቆጠብ፣ እንባችሁን…
Read 2562 times
Published in
ህብረተሰብ
ወደታች የሚወርድ፣ ወደላይ ግን የማይወጣ?በወጣትነቴ ረዥም ነኝ፡፡ ሳረጅ አጭር እሆናለሁ፡፡ ማን ነኝ?የሜሪ አባት አምስት ሴት ልጆች አሏቸው፡፡ ናና፣ ኔኔ፣ ኒኒ፣ ኖኖ ይባላሉ፡፡ የአምስተኛዋ ልጃቸው ስም ማነው?ካለኝ ለሰው አላካፍለውም፡፡ ለሰውካካፈልኩት አይኖረኝም፡፡ ምንድነው? ሰውየው ከባድ መኪና እየነዳ ነው፡፡ የፊት መብራት አላበራም፡፡ ጨረቃም…
Read 4245 times
Published in
ህብረተሰብ
ባህላዊው ዘረ-መልስለ ሥልጣን በቅርብ ጊዜያት ሳሰላስል ለራሴ የገባኝን እነሆ:- ለምሳሌ በእግር ኳስ ጨዋታ ላይ ዳኛው ግጥሚያው ተጀምሮ እስኪጠናቀቅ በጨዋታውም ላይ ሆነ በተጫዋቾቹ ላይ ያሻውን የማድረግ ስልጣን አለው፡፡ ግን ስልጣኑ የመነጨው አጨዋወቱን ለመዳኘት የላቀ ብቃት ስላለው ነው፡፡ ፍትሐዊ ዳኛ ብቃቱን ተጠቅሞ፣…
Read 2775 times
Published in
ህብረተሰብ
Saturday, 20 September 2014 10:50
ከአዙሪት ያልወጣው የግል ትምህርት ቤቶች ጉዳይ
Written by በተካልኝ ከድር (taklignkm@gmail.com)
በአዲስ አበባ የሚገኙ የግል ት/ቤቶች የተጋነነ የትምህርት ክፍያ ይጠይቃሉ የሚል አቤቱታ ያልቀረበባቸው ጊዜ የለም፡፡ በቅርቡ ግን መንግስትም ጭምር ለችግሩ ትኩረት የሰጠው ይመስላል፡፡ የመገናኛ ብዙሃን የመነጋገርያ አጀንዳም ሆኖ ሰንብቷል፡፡ እኔም ብዕሬን ያነሳሁት ይሄንን ርዕሰ ጉዳይ በተመለከተ ሃሳቤን ለመግለፅ ነው፡፡ ትምህርትን የማዳረስ…
Read 2809 times
Published in
ህብረተሰብ
- ዶ/ር አረጋ ይርዳው (የሚድሮክ ዋና ሥራ አስፈፃሚ) በኩባንያችን በኩል ባለፈው አመት የተከናወኑት ተግባራት በሙሉ አመርቂ ነበሩ፡፡ በተለይ በቴክኖሎጂ ግሩፑ አካባቢ ጥሩ ስራ ነው የተሠራው፡፡ በቀጣይ ደግሞ በተለይ የመብራት አገልግሎቱ መሻሻልና የባቡር ዝርጋታው መጠናቀቅ፣ በሀገራችን ያለውን የኢኮኖሚ እንቅስቃሴ መልካም ያደርጉታል…
Read 1387 times
Published in
ህብረተሰብ