ህብረተሰብ
የሰው ልጅ “ከጫካው ሕግ” ጀምሮ ያደረገው ዝግመታዊ የነጻነት ጉዞ እጅጉን አስደናቂ ቢሆንም፥ በዚህ ጉዞ ላይ እኛ ኢትዮጵያውያን ያሳረፍነው ሱታፌ ግን እጅግ ኢምንት ይመስለኛል። ለባሕርያችን የማይስማማውን አሽከርነትንም ለምደነዋል። አቢሲኒካ መዝገበ ቃላት አሽከርነትን፥ “ታዛዥ፣ ሎሌ፣ ተከታይ፣ አንጣፊ፣ ጋራጅ አስታጣቢ፣ አልባሽ፣ መጫሚያ አቀባይ፣…
Read 2401 times
Published in
ህብረተሰብ
ምንም ነገር ጥሩም ሁን መጥፎ እስከ ጽንፍ ድረስ አትውሰደው አንድ ብልህ ይሄን ጉዳይ በአንዲት አባባል ቀንብቦ አስቀምጧታል። ጽንፍ የወጣ ፍትህ ኢ-ፍትሐዊነት ይሆናል። ብርቱካንን አለአግባብ ብትጨምቀው ጭማቂው መራራ ይሆናል። ደስታም እንኳ ቢሆን መረኑን እስኪለቅ ድረስ መሆን የለበትም። ላምን አለቅጥ ማለብ ደም…
Read 1616 times
Published in
ህብረተሰብ
ሀገራዊ ድንቁርና ውስጥ አልገባንም ወይ?“የምሑራንን ምክር የሚቀበል መንግሥት ያላት አገር ምነኛ የታደለች ናት? ኢትዮጵያ ግን ከአፄ ምኒሊክ ውጭ የምሑራንን ሃሳብ የሚቀበል መሪ አላጋጠማትም። ሐቀኛ ምሑር የሌላት አገር ደግሞ ታሳዝናለች። ኢትዮጵያ አሁን ላይ የምሑራንን ምክር የሚሰማ መንግሥት ብቻ ሳይሆን ያጣችው ሐቀኛ…
Read 1800 times
Published in
ህብረተሰብ
እየኖርን ነው የምንጽፈው። ስንኖር እንደግለሰብ ሆነን የሌሎች ግለሰቦች ስብስብ በሆነ ማህበረሰብ ውስጥ ነው። እኛን በሚሊዮናት ልንቆጠር የምንችል ግለሰቦችን በየፊናችን ከመበታተን ይልቅ ተሳስረን ተባብረን እንድንኖር የሚያስችሉን መግባቢያ ቋንቋ፣ የስራ ክፍፍል፣ ገንዘብ የተባሉት ተአምራት ወይም ምትሃቶች ናቸው። ቋንቋ ጽህፈትን ያስከትላል።ስንኖር እንደሚታየኝ ከሆነ…
Read 1576 times
Published in
ህብረተሰብ
“ሰላም ኢትዮጵያ” የዛሬ 25 ዓመት ገደማ በስዊድን ስቶክሆልም፣ በኢትዮጵያዊው የሙዚቃ ባለሙያ ተሾመ ወንድሙ፣ የተቋቋመ ስመ-ጥር ተቋም ነው፡፡ የተቋሙ አላማም፣ የመላውን ዓለም ሙዚቃ፣ ባህልና እሴት ለስዊድን ማስተዋወቅ ሲሆን፤ በ25 ዓመት ጉዞውም የምእራቡን ዓለም፣ የአፍሪካንና የካሪቢያንን ሙዚቃና ባህል ለስዊድን ሲያስተዋውቅ መቆየቱን አቶ…
Read 1702 times
Published in
ህብረተሰብ
ደርሶ የሚያናግረን ምን ይሆን? ‹‹እንጃባህ!›› የሚል የአንባቢ ድምጽ ጎልቶ ይሰማኛል፡፡ የሰው ልጅ ባለፈ ዘመኑ ሁሉ ሲወጣና ሲወርድ እዚህ ደረሰ፡፡ እንደወጣም አልቀረ፤ እንደወረደም አላደረ፡፡ ይሄ ለምን ሆነ? ሰው ፊቱን እንጂ ኋላውን አይመኝምና፡፡ ኋላውን ዞር ብሎ ያያል፤ ነገር ግን ወደ ፊት ይራመዳል፡፡…
Read 2487 times
Published in
ህብረተሰብ