ስፖርት አድማስ
- ከ460 ሚሊዮን በላይ የቲቪ ተመልካች ተጠብቋል። - የ32 ክለቦች የተጨዋቾች ስብስብ የዋጋ ተመን 14.03 ቢሊየን ዮሮ ነበር። - ክፍለዘመን ያስቆጠረው ዌምብሌይ ፍፃሜውን ያስተናግዳል። - ሻምፒዮኑ ክለብ እስከ 86 ሚሊዮን ዮሮ ገቢ ያደርጋል። - ሻምፒዮንስ ሊጉ በዓመት አጠቃላይ ገቢው ከ2…
Read 9 times
Published in
ስፖርት አድማስ
• 69 እጩ ኦሎምፒያኖች ተመርጠዋል፡፡ • ሚኒማ ያሟሉ 35 ናቸው፤ 34 አትሌቶች 6 ሳምንት ይቀራቸዋል፡፡ • በሴቶች ጠንካራ ስብስብ አለ፤ በ5ሺና 10 ሺ የመጨረሻውን ቡድን ለመለየት ፈታኝ ነው። • በወንዶች በመካከለኛና በረጅም ርቀት ሚኒማዎች አጥጋቢ አይደሉም፤ በ3ሺ ሜ መሠናክል የተሻለ…
Read 410 times
Published in
ስፖርት አድማስ
Wednesday, 03 April 2024 08:13
ረዳት ኮሚሽነር ደራርቱ ቱሉ ከጃፓን መንግስት የተበረከተላቸውን የወርቅ ኒሻን ሽልማት ተረከቡ
Written by Administrator
የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት ክብርት ረዳት ኮሚሽነር ደራርቱ ቱሉ ከጃፓን መንግስት የተበረከተላቸውን የወርቅ ጨረር ያለውን ኒሻን ሽልማታቸውን ተረከቡ። ይህ እውቅናና ሽልማት እኤአ ከ1875 ጀምሮ ለውጭ ሃገር ዜጎች በጃፓን መንግስት የሚሰጥ አንጋፋና ክብር ያለዉ ነው:: ከኢትዮጵያ የወርቅ ጨረር ያለው ኒሻን ሽልማት…
Read 635 times
Published in
ስፖርት አድማስ
Sunday, 31 March 2024 00:00
በ45ኛው ዓለም አገር አቋራጭ አትሌቲክስ ሻምፒዮና ኢትዮጵያ የሁለተኛነት ደረጃ በመያዝ ጨርሳለች፡፡
Written by Administrator
በሰርቢያ ቤልግሬድ በተካሄደው የ45ኛው ዓለም አገር አቋራጭ አትሌቲክስ ሻምፒዮና በአምስት ምድቦች ማለትም 8ኪ.ሜ. ከ20 ዓመት በታች ወንዶች ፣ 6 ኪ.ሜ. ከ20 ዓመት በታች ሴቶች ፣ 4x2 ኪ.ሜ የድብልቅ ሪሌ ሴት/ወንድ ፣ የ10 ኪ.ሜ. የአዋቂ ሴቶች እና አዋቂ ወንዶች በተካተቱበት ውድድር…
Read 233 times
Published in
ስፖርት አድማስ
Saturday, 30 March 2024 19:32
የአዲስ አበባ ሌጀንድ ኢንተርናሽናል ፕሮ ቴኳንዶ አሶሴሽን 3ኛ ደረጃ የዳኝነት ሥልጠና እየሰጠ ነው
Written by ግሩም ሰይፉ
የአዲስ አበባ ሌጀንድ ኢንተርናሽናል ፕሮ ቴኳንዶ አሶሴሽን 3ኛ ደረጃ የዳኝነት ሥልጠና እየሰጠ ነው የአዲስ አበባ ሌጀንድ ኢንተርናሽናል ፕሮ ቴኳንዶ አሶሴሽን፣ የ2016 ዓ.ም 3ኛ ደረጃ የዳኝነት ሥልጠናና ዓለማቀፍ የፕሮ ቴኳንዶ የመጀመሪያ ራስን መከላከል ኮርስ በወወክማ አዳራሽ ውስጥ እየሰጠ ነው። ከመጋቢት 14…
Read 269 times
Published in
ስፖርት አድማስ
· ከ53 አገራት ከ5000 በላይ አትሌቶች ተሳትፈዋል፤ በ29 የስፖርት ዓይነቶች 242 ውድድሮች ተደርገዋል፡፡ · ኢትዮጵያ 15 ሜዳልያዎች (5 የወርቅ፣ 6 የብርና 4 የነሐስ) · በ800 ሜትር በምርኩዝ ዝላይ እና በብስክሌት ፈር ቀዳጅ ውጤቶች ተመዝግበዋል፡፡ · ጋና ለመስተንግዶ ያወጣችው አጠቃላይ በጀት…
Read 370 times
Published in
ስፖርት አድማስ