ህብረተሰብ
ነገ ደመራ ነው፤ ተነገ በስቲያ ደግሞ የመስቀል በዓል፡፡ “እንኳን ለብርሃነ መስቀሉ አደረሰን” መባባል የወግ ነው፡፡ ጉዳዩ የመሚለከተን ሆኖ ሲገኝ የችቦ መዋጮአችንን ይዘን ነገ የሚተረኮሰው ደመራ ላይ ብርሃን ወካይ እሣታችንን እናዋጣለን፡፡ ቢመለከተንም ካላመቸን ደግሞ በየደጃፋችን ላይ ደጃፍ ወካይ ደመራ መተኮስ የሚያስችል…
Read 1188 times
Published in
ህብረተሰብ
ፍራንሲስ ፉኩያማ፤ የሰው ልጅ ከ‹‹ታሪክ መጨረሻ›› ደርሷል በማለት፤ በታሪክ ላይ ሞት እንደ ፈረደ፤ በተራኪ እና በ‹‹ተረት›› (story) የሞት ፍርድ ያሳለፉ የ21ኛ ክፍለ ዘመን ምሁራን በርካቶች ናቸው፡፡ ይሁንና፤ እንደ ሪቻርድ (Richard Kearney) ያሉ ምሁራን ይህን ፍርድ ይቃወማሉ፡፡ እንደነሱ ሐሳብ፤ ‹‹ተረት ንገረኝ…
Read 4137 times
Published in
ህብረተሰብ
የሁለተኛ ደረጃ ተማሪ በነበርኩበት ጊዜ ነው። በእድሜ ገፋ ያሉት መምህር እጃቸው ቾክ በቾክ ሆኖ፣ ብላክቦርዱን በተዘበራረቁ መስመሮች፣ ቅርጾች፣ ቁጥሮችና ፊደላት ሞልተው እያስተማሩ ነው። ተሜ ላይ የተመለከቱት ነገር ግን እንዲቀጥሉ የሚገፋፋ አልነበረም። ተማሪው ፊት ላይ ድብርት ይነበባል። መምህሩ በድንገት ማስረዳታቸውን አቁመው…
Read 1516 times
Published in
ህብረተሰብ
ኢትዮጵያችን ራሷን ከዓለም አግልላ በብቸኝነት አዲስ ዓመትን ለማክበር ሽርጉዷን አጠናቃለች፡፡ ኢትዮጵያውያንም እንደ ህዝብ አሮጌ ሃሳባችን ሳይለወጥ አዲስ ዓመትን ልናከብር ተዘጋጅተናል፡፡ ጀምረነዋል፡፡ ይሁን እንጂ “አዲሱ ዓመት” አዲስ መሆኑ ላይ ጥያቄ ሊነሳበት ይችላል፡፡ በተፈጥሮ የጊዜ ቅመራ ሰሌዳ ላይ ለኢትዮጵያም ይሁን ለዓለም የጳጉሜ…
Read 2933 times
Published in
ህብረተሰብ
Friday, 11 September 2015 09:38
አዲሱ ዓመት እና አሮጌው ሀሳባችን ሰዓሊ በቀለ መኰንን (ረዳት ፕሮፌሰር
Written by Administrator
የአዲስ አመት ፅንሰ-ሐሳብ መቸም ለሁላችንም ለየቅል ነው። በፆታ ፣ በእድሜ፣ በሐብት፣ በአካባቢ ወግና ልማድ መጠን ይለያያል። በልጅነት እድሜ ምናልባትም ከአዲስ ጥብቆ ጋር የተቆራኘ ይሆናል። ትንሽ ከፍ ሲባል ደግሞ ከትምህርት ቤት ዳግመኛ መከፈት ፣ ከመስክ ልምላሜና ካደይ አበባ ድምቀት፣ ከችቦ ብርሃንና…
Read 2244 times
Published in
ህብረተሰብ
Friday, 11 September 2015 09:37
“በአዲሱ ዓመት አዳዲስ የፊልም ስራዎችን የመጀመር እቅድ አለኝ” ዮናስ ብርሃነ መዋ (የፊልም ዳይሬክተር)
Written by Administrator
ያለፈው ዓመት ለኔ የስራ አመት ነበር፡፡ በርካታ የማስታወቂያና የዶክመንተሪ ስራዎችን ሰርቼበታለሁ፡፡ በተለይም ሰፊ ጊዜዬን የወሰደው የ”ጉማ አዋርድ”ን ማዘጋጀት ነበር፡፡ የ2007 “የጉማ አዋርድ” ከባለፈው በተሻለ በብዙ መልኩ የደመቀ ነበር፡፡ እናም ለኔ 2007 ስኬታማ ነበር፡፡ በአዲሱ ዓመት አዳዲስ የፊልም ስራዎችን የመጀመር እቅድ…
Read 1689 times
Published in
ህብረተሰብ