ዜና

Rate this item
(1 Vote)
የኢትዮጵያ መንግስት በሲቪል ድርጅቶች ላይ የሚወስደው እርምጃ እየተባባሰ መምጣቱን ሂውማን ራይትስ ዎች አስታወቀ። ዓለምአቀፉ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ድርጅት ባወጣው መግለጫ፤ የኢትዮጵያ መንግስት በሲቪል ድርጅቶች ላይ በጣለው ዕግድ ዙሪያ ገለልተኛ ምርመራ የማድረግ ፍላጎት አለማሳየቱን አስታውቋል።ሂውማን ራይትስ ዎች ባለፈው ረቡዕ ጥር 21…
Rate this item
(0 votes)
የትካል እግሪ ምትካል ትግራይ (ትእምት/ኤፈርት) ባለአደራ ምክር ቤት አባላት ስብሰባ እንዲጠራ ለምክር ቤቱ ሰብሳቢ ጥያቄ አቅርበዋል። ትእምት በበኩሉ፤ የተጠራ ስብሰባ የለም ሲል ጥያቄውን አስተባብሏል።የትግራይ የወጣቶች፣ የሴቶች እና የታጋዮች ማሕበራትን ጨምሮ ሌሎች ሶስት የትእምት ምክር ቤት አባል የሆኑ ማሕበራት በጻፉት ደብዳቤ፣…
Rate this item
(0 votes)
የማዕከላቱ ሕልውና ለአደጋ መጋለጡ ተገልጿልየግብርና ምርምር ማዕከላት እና የእንስሳት ብዜት ተቋማት በከተማ አስተዳደሮች የመሬት ይዞታቸውን እየተነጠቁ መሆኑ የተገለፁ ሲሆን የኖራ አቅርቦት ችግር መከሰቱም ተመልክቷል።የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባለፈው ሰኞ ጥር 19 ቀን 2017 ዓ.ም. ባካሄደው 4ኛ ዓመት፣ አንደኛ ልዩ ስብሰባ፣…
Rate this item
(0 votes)
ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ ለደንበኞቹ የሚሰጠውን ዘርፈ ብዙ የባንክ አገልግሎት ዘመኑን የዋጀ እንዲሁም ፈጣንና ቀልጣፋ ለማድረግ የሚረዳውን በአይነቱ ልዩ የሆነ የዲጅታል ባንኪንግ አገልግሎት መስጫ ማዕከል ለአገልግሎት ዝግጁ ማድረጉን የባንኩ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ዶ/ር ተስፋዬ ቦሩ ገልፀዋል፡፡ ይህ የዲጂታል ባንኪንግ አገልግሎት መስጫ…
Rate this item
(1 Vote)
በክፍለ ከተማው ብቸኛው የህክምና ማዕከል ነው ተብሏልከ340 ሚሊዮን ብር በላይ በጀት የወጣበትና ለእናቶችና ሕፃናት ሕክምና አመቺ እንዲሆን ተደርጎ በተሰራ የራሱ ባለ አምስት ወለል ሕንፃ ላይ የተደራጀው “ ማርህይወት የእናቶችና የህፃናት ልዩ የህክምና ማዕከል ስራ ጀመረ። ባለፈው ሳምንት በይፋ የተመረቀው ይሄው…
Rate this item
(0 votes)
• ሆስፒታሉ ከህንድ ሆስፒታሎች ጋር በትብብር ሊሰራ ነው ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማቴዎስ ሣልሳዊ የህንድ ማላንካራ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ መልዕክተኛ፣ የልዑካን ቡድን፣ ሜትሮ ፖሊታን ማር ዩልዮስና ፋዘር ጆሲ ጃኮብ በዛሬው ዕለት ጠዋት ረፋድ ላይ የኢትዮ-ኢስታንቡል ጠቅላላ ሆስፒታልን ጎብኝተዋል፡፡ የኢትዮ-ኢስታንቡል ጠቅላላ…
Page 1 of 463