ዜና
የኢትዮጵያ መንግስት በሲቪል ድርጅቶች ላይ የሚወስደው እርምጃ እየተባባሰ መምጣቱን ሂውማን ራይትስ ዎች አስታወቀ። ዓለምአቀፉ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ድርጅት ባወጣው መግለጫ፤ የኢትዮጵያ መንግስት በሲቪል ድርጅቶች ላይ በጣለው ዕግድ ዙሪያ ገለልተኛ ምርመራ የማድረግ ፍላጎት አለማሳየቱን አስታውቋል።ሂውማን ራይትስ ዎች ባለፈው ረቡዕ ጥር 21…
Read 713 times
Published in
ዜና
የትካል እግሪ ምትካል ትግራይ (ትእምት/ኤፈርት) ባለአደራ ምክር ቤት አባላት ስብሰባ እንዲጠራ ለምክር ቤቱ ሰብሳቢ ጥያቄ አቅርበዋል። ትእምት በበኩሉ፤ የተጠራ ስብሰባ የለም ሲል ጥያቄውን አስተባብሏል።የትግራይ የወጣቶች፣ የሴቶች እና የታጋዮች ማሕበራትን ጨምሮ ሌሎች ሶስት የትእምት ምክር ቤት አባል የሆኑ ማሕበራት በጻፉት ደብዳቤ፣…
Read 893 times
Published in
ዜና
Saturday, 01 February 2025 10:44
የግብርና ምርምር ማዕከላት የመሬት ይዞታቸውን እየተነጠቁ ነው ተባለ
Written by Administrator
የማዕከላቱ ሕልውና ለአደጋ መጋለጡ ተገልጿልየግብርና ምርምር ማዕከላት እና የእንስሳት ብዜት ተቋማት በከተማ አስተዳደሮች የመሬት ይዞታቸውን እየተነጠቁ መሆኑ የተገለፁ ሲሆን የኖራ አቅርቦት ችግር መከሰቱም ተመልክቷል።የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባለፈው ሰኞ ጥር 19 ቀን 2017 ዓ.ም. ባካሄደው 4ኛ ዓመት፣ አንደኛ ልዩ ስብሰባ፣…
Read 512 times
Published in
ዜና
Saturday, 01 February 2025 10:43
ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ የዲጂታል ባንኪንግ አገልግሎት መስጫ ማዕከል ከፈተ
Written by Administrator
ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ ለደንበኞቹ የሚሰጠውን ዘርፈ ብዙ የባንክ አገልግሎት ዘመኑን የዋጀ እንዲሁም ፈጣንና ቀልጣፋ ለማድረግ የሚረዳውን በአይነቱ ልዩ የሆነ የዲጅታል ባንኪንግ አገልግሎት መስጫ ማዕከል ለአገልግሎት ዝግጁ ማድረጉን የባንኩ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ዶ/ር ተስፋዬ ቦሩ ገልፀዋል፡፡ ይህ የዲጂታል ባንኪንግ አገልግሎት መስጫ…
Read 507 times
Published in
ዜና
Saturday, 01 February 2025 10:40
ከ340 ሚ. ብር በላይ በጀት የወጣበት የእናቶችና የህፃናት የጤና ማዕከል ስራ ጀመረ
Written by ናፍቆት ዮሴፍ
በክፍለ ከተማው ብቸኛው የህክምና ማዕከል ነው ተብሏልከ340 ሚሊዮን ብር በላይ በጀት የወጣበትና ለእናቶችና ሕፃናት ሕክምና አመቺ እንዲሆን ተደርጎ በተሰራ የራሱ ባለ አምስት ወለል ሕንፃ ላይ የተደራጀው “ ማርህይወት የእናቶችና የህፃናት ልዩ የህክምና ማዕከል ስራ ጀመረ። ባለፈው ሳምንት በይፋ የተመረቀው ይሄው…
Read 539 times
Published in
ዜና
• ሆስፒታሉ ከህንድ ሆስፒታሎች ጋር በትብብር ሊሰራ ነው ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማቴዎስ ሣልሳዊ የህንድ ማላንካራ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ መልዕክተኛ፣ የልዑካን ቡድን፣ ሜትሮ ፖሊታን ማር ዩልዮስና ፋዘር ጆሲ ጃኮብ በዛሬው ዕለት ጠዋት ረፋድ ላይ የኢትዮ-ኢስታንቡል ጠቅላላ ሆስፒታልን ጎብኝተዋል፡፡ የኢትዮ-ኢስታንቡል ጠቅላላ…
Read 539 times
Published in
ዜና