ዜና
በተቃውሞው ከመንግስት ሃይሎች በተተኮሰ ጥይት የቆሰሉ ሰዎች አሉ በሸገር ከተማ አስተዳደር እየተፈፀመ ያለውን የመስጂድ ፈረሳ ተግባር የሚቃወም ሰልፍ በመርካቶ አንዋር መስጂድና በኒን መስጂዶች ትናንት ተካሂዷል፡፡ የተቃውሞ ሰልፉን ለመበተን ከመንግስት የፀጥታ ሃይሎች በተተኮሰ ጥይት የተጎዱ ሰዎች መኖራቸውንና በአስለቃሽ ጭስም ጉዳት መድረሱን…
Read 682 times
Published in
ዜና
ዘመን ባንክ፤ አዲሱን የዋና መሥሪያ ቤቱን ህንጻ ዛሬ ያስመርቃል የዛሬ 15 ዓመት፣ በ87.2 ሚሊዮን ብር የተከፈለ ካፒታል፣ የባንክ ኢንዱስትሪውን የተቀላቀለው ዘመን ባንክ፣ አዲሱንና ዘመናዊውን ባለ 36 ወለሎች የዋና መሥሪያ ቤቱን ህንጻ በዛሬው ዕለት ያስመርቃል፡፡የዘመን ባንክ አመራሮች ከትናንት በስቲያ ሐሙስ፣ በአዲሱ…
Read 403 times
Published in
ዜና
Saturday, 27 May 2023 16:49
በአዲሱ ሸገር ከተማ ቤት የማፍረሱ ሂደት 100ሺ አቤቱታዎች ቀርበውበታል ተባለ
Written by Administrator
የከተማ አስተዳደሩ መረጃው ያልተጣራና ከአንድ ወገን ብቻ የተገኘ ነው ብሏል በኦሮሚያ ክልል ሸገር ከተማ እየተካሄደ ያለው ዜጎችን በግዳጅ የማስነሳትና ቤቶችን የማፍረስ ሂደት 100ሺ ቅሬታዎች እንደቀረቡበት ተገለፀ፡፡ የከተማ አስተዳደሩ መረጃው ያልተጣራና ከአንድ ወገን ብቻ የተገኘ ነው ሲል አስተባብሏል፡፡የህዝብ እንባ ጠባቂ ተቋም፣…
Read 429 times
Published in
ዜና
ከ16 አገራት የተውጣጡ 130 ኩባንያዎች ይሳተፉበታል 5ኛው ʺአግሮፉድ ኢትዮጵያ እና ፕላስትፕሪንትፓክ ኢትዮጵያʺ ዓለማቀፍ የንግድ ትርኢት፣ ከሰኔ 1- 3 ቀን 2015 ዓ.ም ለሦስት ተከታታይ ቀናት በሚሊኒየም አዳራሽ እንደሚካሄድ ተገለጸ፡፡በንግድ ትርኢቱ ላይ የግብርና፣ ምግብ ማቀነባበሪያ፣ የምግብ ግብዓት ንጥረነገሮች፣ ፕላስቲክ፣ ህትመትና ማሸጊያ ቴክኖሎጂዎች…
Read 269 times
Published in
ዜና
የዛሬ 15 ዓመት፣ በ87.2 ሚሊዮን ብር የተከፈለ ካፒታል፣ የባንክ ኢንዱስትሪውን የተቀላቀለው ዘመን ባንክ፣ አዲሱንና ዘመናዊውን ባለ 36 ወለሎች የዋና መሥሪያ ቤቱን ህንጻ የፊታችን ቅዳሜ ያስመርቃል፡፡የዘመን ባንክ ማናጅመንት በዛሬው ዕለት ከሰዓት በኋላ በአዲሱ የዋና መሥሪያ ቤት ህንጻ መግለጫ የሰጠ ሲሆን፣ የባንኩን…
Read 613 times
Published in
ዜና
Monday, 22 May 2023 19:35
5ኛው ʺአግሮፉድ ኢትዮጵያ እና ፕላስትፕሪንትፓክ ኢትዮጵያʺ ዓለማቀፍ የንግድ ትርኢት ሊካሄድ ነው
Written by Administrator
• ከ16 አገራት የተውጣጡ 130 ኩባንያዎች ይሳተፉበታል5ኛው ʺአግሮፉድ ኢትዮጵያ እና ፕላስትፕሪንትፓክ ኢትዮጵያʺ ዓለማቀፍ የንግድ ትርኢት፣ ከሰኔ 1 – 3 2015 ዓ.ም ለሦስት ተከታታይ ቀናት በሚሊኒየም አዳራሽ እንደሚካሄድ ተገለጸ፡፡በንግድ ትርኢቱ ላይ የግብርና፡ ምግብ ማቀነባበሪያ፡ የምግብ ግብዓት ንጥረነገሮች፡ ፕላስቲክ፡ ህትመትና ማሸጊያ ቴክኖሎጂዎች…
Read 680 times
Published in
ዜና