ዜና

Rate this item
(0 votes)
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ ነገ (እሁድ) በእስራኤል ጉብኝት እንደሚያደርጉ ታውቋል፡፡ በኢትዮጵያ የእስራኤል ኤምበሲ በድረገፁ እንዳስታወቀው ጠ/ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ ወደ እስራኤል የሚያቀኑት በሀገሪቱ ጠ/ሚኒስትር ቤንያሚን ኔትኒያሁ ግብዣ መሆኑን አስታውቋል፡፡ ጠ/ሚኒስትሩ በእስራኤል ቆይታቸው ከጠ/ሚኒስትር ቤኒያሚን ኔትኒያሁ እንዲሁም ከፕሬዚዳንት ሪውቨን ሪቭሊኒን…
Rate this item
(0 votes)
 በኮንሰርቱ ላይ 15 ሺህ ሰው ይታደማል ተብሎ ይጠበቃል የእውቋና ተወዳጇ የሶል ንግስት አስቴር አወቀ ‹‹ጨዋ›› ኮንሰርት የፊታችን ረቡዕ (ጳጉሜ 6) ምሽት በሸራተን አዲስ ሆቴል ይካሄዳል፡፡ በዚህ የአዲስ ዓመት ዋዜማማ ኮንሰርት ላይ 3 ሺህ ያህል ቪአይፒና ከ12 ሺህ በላይ መደበኛ በድምሩ…
Saturday, 31 August 2019 12:12

በ12ኛው የአፍሪካ ጨዋታዎች

Written by
Rate this item
(0 votes)
• ኢትዮጵያ እስከትናንት ድረስ በ21 ሜዳልያዎች (6 የወርቅ፤ 4 የብርና 11 የነሐስ ሜዳልያዎች) • 26 የስፖርት አይነቶች ፤ 341 የውድድር መደቦች ፤ 53 የአፍሪካ ብሄራዊ ኦሎምፒክ ኮሚቴዎች ፤ 4386 አትሌቶች • በ2023 እኤአ ላይ በ13ኛው የአፍሪካ ጨዋታዎች በጋና፤ አክራ ላይ…
Rate this item
(7 votes)
 ከአገሪቱ የዴሞክራሲ ግንባታ ሂደት እየተገለልን ነው ብለዋል በለውጥ ሃይሉ ከተጀመረው የሀገሪቱ የዲሞክራሲ ግንባታ ሂደት እየተገፋንና ከየተገለልን ነው ያሉ 57 የፖለቲካ ድርጅቶች፤ መንግስት በጥያቄያቸው ዙሪያ እንዲያወያያቸው እንዲሁም የፖለቲካ ፓርቲዎች የረቂቅ ህግም በድጋሚ ለፓርቲዎችና ለህዝብ ውይይት እንዲቀርብ ጠየቁ፡፡ ‹‹ከአንድ አመት ተኩል በፊት…
Rate this item
(1 Vote)
 ለዘገባ በፍ/ቤት ግቢ ውስጥ ሲንቀሳቀስ ታስሮ በሽብር መጠርጠሩ የተገለፀው የኢትዮጲስ ጋዜጣ አዘጋጅ ያለምንም ቅድመ ሁኔታ ከእስር እንዲለቀቅ የጠየቀው ሲፒጄ፤ መንግስት ጋዜጠኞችን ሰበብ እየፈለገ በፀረ ሽብር ሕግ እየከሰሰ መሆኑ ለአገሪቱ የፕሬስ ነፃነት አደጋን የደቀነ ስጋት ነው ብሏል፡፡ አለማቀፉ የጋዜጠኞች መብት ተከራካሪ…
Rate this item
(2 votes)
 የዎላይታ የክልልነት ጥያቄ አፋጣኝ ሕገ መንግስታዊ ምላሽ እንዲሰጠው እንዲሁም የዎላይታ የኢኮኖሚ መዋቅር ወደ ኢንዱስትሪ የሚለወጥበት አማራጭ እንዲፈተሽ የዎላይታ ሕዝብ ዴሞክራሲያዊ ግንባር ጠየቀ፡፡ ግንባሩ ለጠ/ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ በጻፈው ባለ 4 ገጽ ደብዳቤው፤ የዎላይታ ሕዝብ በክልል የመደራጀት ጥያቄ የህልውና ጉዳይ በመሆኑ…