ዜና
ከንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር በግማሽ አመት ብቻ 52 ሰራተኞች ስራቸውን ለቀዋል ህገወጥ የንግድ እንቅስቃሴዎችን በመከላከልና በመቆጣጠር ረገድ የጠረፍ ንግድ አሰራርን ለማሻሻል የሚያስችል ሰነድ መዘጋጀቱና በኢትዮ - ኤርትራ ድንበር ላይ የድንበር ንግድ ስምምነት ድርድር ሊካሄድ መሆኑ ተገለፀ፡፡ የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ሚኒስትር ወ/ሮ…
Read 1220 times
Published in
ዜና
በምግብ ማምረት፣ ማቀናባበርና ማሸግ ሥራዎች ላይ የተሰማሩ አካላት በጋራ የሚሳተፉበት ኤግዚቢሽን በሚሊኒየም አዳራሽ ሊካሄድ ነው፡፡ ከግንቦት 1 ቀን 2011 ዓ.ም እስከ ግንቦት 3 ቀን 2011 ዓ.ም በሚካሄደው በዚህ ኤግዚቢሽን፤ በግብርና ዘርፍ፣ በምግብና መጠጥ ማቀነባበርና የተቀነባበሩ ምርቶችን ማሸግ ሥራ ላይ የተሰማሩ…
Read 673 times
Published in
ዜና
እርቅ የፈጸሙበት ጉዳይ አለመታወቁ እያነጋገረ ነው ሰሞኑን በሃይማኖት አባቶች አሸማጋይነት የአማራና የትግራይ ክልል ርዕሳነ መስተዳድሮች እርቅ የፈጸሙ ሲሆን ጉዳዩ ያልተገለፀ ስምምነትም ተፈራርመዋል፡፡ የህወሓት ሊቀ መንበር ዶ/ር ደብረፂዮን ገ/ሚካኤልም ሆኑ የብአዴን ም/ሊቀመንበር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው፤ በሁለቱ ክልሎች መሃከል በጥርጣሬ የመተያየት አዝማሚያ…
Read 3302 times
Published in
ዜና
Saturday, 26 January 2019 13:10
አለማቀፉ የስደተኞች ተቋም በኢትዮጵያ የተፈናቃዮችን ሁኔታ በዝርዝር ይፋ አደረገ
Written by አለማየሁ አንበሴ
የተባበሩት መንግስታት የስደተኞች ተቋም በኢትዮጵያ በተለያዩ ምክንያቶች የተፈናቀሉ ዜጐችን በተመለከተ ያካሄደውን ጥናት ይፋ ያደረገ ሲሆን ከተፈናቃዮች መካከል 51 በመቶዎቹ ሴቶች ናቸው ብሏል፡፡ ተቋሙ በአንድ አመት ጊዜ ውስጥ ማለትም ከጥር 2010 እስከ ታህሳስ 2011 ዓ.ም የተፈናቀሉ ዜጎችን አስመልክቶ በአሃዝ አስደግፎ የተለያዩ…
Read 2545 times
Published in
ዜና
ከኃላፊዎች ውጭ ሞባይል ይዞ መግባት አይፈቀድም በአዲስ አበባ የቃሊቲ ከፍተኛ ጥበቃ ማረሚያ ቤትና ቂሊንጦ የቀጠሮ ማረሚያ ቤት ለሚገኙ ታራሚዎች በድብቅ የሚገቡ ሞባይል ስልኮች መበራከታቸውን ምንጮች ገለፁ፡፡ ወደ ሁለቱም ማረሚያ ቤቶች ሞባይል ይዞ መግባት የሚፈቀድላቸው ለአመራሮቹ ብቻ ቢሆንም በርካታ ታራሚዎች ግን…
Read 956 times
Published in
ዜና
Friday, 11 January 2019 00:00
ህገ መንግስትን ማስተማር ለአገሩ የሚቆረቆርና ያገባኛል የሚል ዜጋ መፍጠር ነው ተባለ
Written by መታሰቢያ ካሳዬ
ህገ መንግስቱን ለዜጐች ማስተማር ለአገሩ የሚቆረቆር፣ ያገባኛል የሚልና በአስተሳሰቡና በአመለካከቱ የተቀየረ ዜጋ መፍጠር ነው ተባለ። አገሩንና ወገኑን የሚወድና ለአገሩ የሚቆረቆር ትውልድ ከራሱ ባሻገር ሌሎችን መመልከት ስለሚችል፣ ለአገር ግንባታው አሻራውን ማኖር እንደሚችልም ተገልጿል፡፡ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ለውይይት የቀረበውና አባላቱ በስፋት…
Read 618 times
Published in
ዜና