ዜና

Rate this item
(1 Vote)
ህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) ከብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሕጋዊ ሰውነት ተሰጥቶታል። ፓርቲው ሕጋዊ ሰውነት የተሰጠው በተሻሻለው የፖለቲካ ፓርቲዎች ዓዋጅ መሰረት እንደሆነም ተነግሯል።የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ዛሬ ባወጣው መግለጫ፤ ህወሓት ሚያዚያ 13 እና 28 2015 ዓ.ም. ሕጋዊ ሰውነቱ ወደነበረበት እንዲመለስ ጥያቄ…
Rate this item
(1 Vote)
“ለአገሬ የምመኘው እውነተኛ ዲሞክራሲያዊ ስርዓት ዕውንእስከሚሆን የበኩሌን አስተዋጽኦ አደርጋለሁ”የኢትዮጵያ ዜጎች ለማሕበራዊ ፍትሕ (ኢዜማ) ዋና ጸሐፊ አቶ አበበ አካሉ ከሃላፊነታቸው በገዛ ፈቃዳቸው መልቀቃቸውን አስታወቁ። አቶ አበበ ለኢዜማ ብሔራዊ ስራ አስፈጻሚ እና ለምርጫ ወረዳ 28 በጻፉት ደብዳቤ፣ “ይስተዋላል” ባሉት የፓርቲው ዕንቅስቃሴ ውስጥ…
Rate this item
(2 votes)
አፍታሜይራ ግሩፕ 25/75 የቤት ብድር መጀመሩን አስታወቀ። ድርጅቱ ዛሬ በስካይላይት ሆቴል በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ በግንባታ ላይ ያሉ ሳይቶችን ለሽያጭ ማቅረቡን ገልጿል።የአፍታሜይራ ግሩፕ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ አሚራ አብዱልዋሃብ ተቋሙ ላለፉት ስምንት ዓመታት በኤክስፖርት፣ ኢምፖርት እና ሪልእስቴት ዘርፎች ተሰማርቶ መቆየቱን…
Rate this item
(4 votes)
“ይህ የሪፎርም ውሳኔ እንደ ኮሶ መድሃኒት ነው--”“ኢትዮጵያ ገንዘቧን ‘አዳከመች’ የተባለው ስህተት ነው” ያሉት ጠ/ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ፤ “ገንዘብ ዲቫሉዌት አላደረግንም፤ አላዳከምንም። ያደረግነው አንድ እንዲሆኑ ማስቻል - ዩኒፊኬሽን ነው።” ብለዋል፡፡ ጠ/ሚኒስትሩ ይህን የተናገሩት ከትላንት በስቲያ ሐሙስ ለከፍተኛ ባለስልጣናትና የፋይናንስ ዘርፍ ባለድርሻ አካላት…
Rate this item
(1 Vote)
የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ነቢዩ ተድላ፣ አልሸባብና አይኤስ ኢትዮጵያውያንን መመልመላቸው አሳሳቢ ጉዳይ መሆኑን ተናገሩ፡፡ ቃል አቀባዩ ይህንን የተናገሩት ለቪኦኤ ሶማሊኛ ቋንቋ አገልግሎት ባለፈው ረቡዕ በሰጡት ቃለ መጠይቅ ነው። “ኢትዮጵያ ጠንካራ የመረጃ አሰባሰብና የቡድኖቹን እንቅስቃሴ የማክሸፍ ብቃት ስላላት፣ ቡድኖቹ…
Rate this item
(1 Vote)
ዶላር ከአዲስ አበባ ገበያዎች ጠፍቷልመንግስት መዋቅራዊ ችግሮችን ካልፈታ በስተቀር የብር የመግዛት አቅምን ማዳከም ዘላቂ ለውጥ እንደማያመጣ ተገለጸ፡፡ አስተያየታቸውን ለአዲስ አድማስ የሰጡ አንድ የምጣኔ ሃብት ምሁር፣ ከሰሞኑ የወጡት የፖሊሲ ማዕቀፎች ላይ “የሚጣረሱ ነገሮች አሉ” ብለዋል።የምጣኔ ሃብት ምሁርና በኢትዮጵያ የኢኮኖሚክስ ማሕበር ከፍተኛ…
Page 3 of 445