ዜና

Rate this item
(4 votes)
የኢትዮጵያና ኤርትራ መንግሥታት ወደ ጦርነት ከሚያስገቡ ጠብ አጫሪ ድርጊቶች መቆጠብ እንዳለባቸው የተጠቆመ ሲሆን፤ ለሁለቱም አገራት የተሻለ ቀረቤታ ያላቸው ወገኖች የእርቅ ጥረት ማድረግ አለባቸው ተብሏል፡፡ከሰሞኑ በኢትዮጵያና ኤርትራ መንግሥታት መካከል የተፈጠረው የቃላት ጦርነት የብዙዎችን ትኩረት የሳበ ሲሆን፤ አገራቱ ወደ ጦርነት እንዳይንደረደሩ በርካቶች…
Rate this item
(2 votes)
ተቃዋሚ ፓርቲዎች በአማራ ክልል፣ ምስራቅ ጎጃም ዞን፣ ጎንቻ ሲሶ እነሴ ወረዳ፣ “አነገሽ” በተባለ ቀበሌ፣ ልዩ ስሙ “ሐሙስ ገበያ” በተባለ ስፍራ “ተፈጽሟል” ያሉትን የድሮን ጥቃት አውግዘዋል። ፓርቲዎቹ ጥቃቱን “የጦር ወንጀል” ሲሉ ጠርተውታል።እናት ፓርቲ፣ መኢአድ፣ ኢሕአፓ እና አማራ ግዮናዊ ንቅናቄ በጋራ፣ ሐሙስ…
Rate this item
(0 votes)
የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ምክትል ፕሬዚዳንት እና የፀጥታ ዘርፍ ሃላፊ ሌተናል ጄኔራል ታደሰ ወረደ፤ በአሁኑ ወቅት ሁሉም የትግራይ ዞኖች ሁለት አስተዳዳሪዎች እንዳሏቸው ተናግረዋል። ምክትል ፕሬዚዳንቱ አክለውም፤ የጊዜያዊ አስተዳደሩ መንግስታዊ መዋቅር እንዳይፈርስ ጥንቃቄ ሊደረግ ይገባል፤ ብለዋል።ማክሰኞ የካቲት 18 ቀን 2017 ዓ.ም. ከደቡብ…
Rate this item
(7 votes)
የኢትዮጵያ አገራዊ ምክክር ኮሚሽን በተለያዩ አካባቢዎች ከሚንቀሳቀሱ ታጣቂዎች ጋር ለመነጋገር ከመንግሥት አቅጣጫ እንዳልተሰጠው ገልጿል። ኮሚሽኑ በምክክር ሂደቱ ውስጥ ያልተካተቱ ተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎችን ለማካተት ጥረቱን እንደሚቀጥል አስታውቋል።ከትላንት በስቲያ የካቲት 13 ቀን 2017 ዓ.ም. በስካይላይት ሆቴል የሦስት ዓመታት የስራ ክንውኑንና ወቅታዊ እንቅስቃሴውን…
Rate this item
(2 votes)
በመደራጀት ላይ የሚገኘው የንጋት ኮከብ ለኢትዮጵያ ፓርቲ፣ አባላቱ በጸጥታ አካላት እንደታሰሩበት አስታውቋል። ፓርቲው የታሰሩበት አምስት አባላት በፊርማ ማሰባሰብ ስራ ላይ ተሰማርተው የነበሩ መሆናቸውን ጠቅሷል።ከፓርቲው አደራጆች መካከል አንዱ የሆኑት አቶ ሃብታሙ ኪታባ ለአዲስ አድማስ እንደተናገሩት፤ አምስቱ የፓርቲው አባላት የፊርማ ማሰባሰብ ስራ…
Rate this item
(1 Vote)
በትግራይ ክልል፣ ደቡባዊ ምስራቅ ዞን፣ ሰሓርቲ ወረዳ፣ አዲስ ዓለም ቀበሌ በማህተም ምክንያት በትግራይ ሃይሎችና በአካባቢው ነዋሪዎች መካከል የተቀሰቀሰው ግጭት ጉዳት አስከትሏል። የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር፣ የተፈጠረውን ግጭት በማውገዝ መግለጫ አውጥቷል።ግጭቱ የተፈጠረው ረቡዕ የካቲት 12 ቀን 2017 ዓ.ም. ሲሆን፣ የግጭቱ መንስዔ በአዲስ…
Page 3 of 467