ዜና
የኢትዮጵያና ኤርትራ መንግሥታት ወደ ጦርነት ከሚያስገቡ ጠብ አጫሪ ድርጊቶች መቆጠብ እንዳለባቸው የተጠቆመ ሲሆን፤ ለሁለቱም አገራት የተሻለ ቀረቤታ ያላቸው ወገኖች የእርቅ ጥረት ማድረግ አለባቸው ተብሏል፡፡ከሰሞኑ በኢትዮጵያና ኤርትራ መንግሥታት መካከል የተፈጠረው የቃላት ጦርነት የብዙዎችን ትኩረት የሳበ ሲሆን፤ አገራቱ ወደ ጦርነት እንዳይንደረደሩ በርካቶች…
Read 1393 times
Published in
ዜና
Saturday, 01 March 2025 21:31
ተቃዋሚ ፓርቲዎች በአማራ ክልል “ተፈጽሟል” ያሉትን የድሮን ጥቃት አወገዙ
Written by Administrator
ተቃዋሚ ፓርቲዎች በአማራ ክልል፣ ምስራቅ ጎጃም ዞን፣ ጎንቻ ሲሶ እነሴ ወረዳ፣ “አነገሽ” በተባለ ቀበሌ፣ ልዩ ስሙ “ሐሙስ ገበያ” በተባለ ስፍራ “ተፈጽሟል” ያሉትን የድሮን ጥቃት አውግዘዋል። ፓርቲዎቹ ጥቃቱን “የጦር ወንጀል” ሲሉ ጠርተውታል።እናት ፓርቲ፣ መኢአድ፣ ኢሕአፓ እና አማራ ግዮናዊ ንቅናቄ በጋራ፣ ሐሙስ…
Read 1015 times
Published in
ዜና
የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ምክትል ፕሬዚዳንት እና የፀጥታ ዘርፍ ሃላፊ ሌተናል ጄኔራል ታደሰ ወረደ፤ በአሁኑ ወቅት ሁሉም የትግራይ ዞኖች ሁለት አስተዳዳሪዎች እንዳሏቸው ተናግረዋል። ምክትል ፕሬዚዳንቱ አክለውም፤ የጊዜያዊ አስተዳደሩ መንግስታዊ መዋቅር እንዳይፈርስ ጥንቃቄ ሊደረግ ይገባል፤ ብለዋል።ማክሰኞ የካቲት 18 ቀን 2017 ዓ.ም. ከደቡብ…
Read 933 times
Published in
ዜና
Saturday, 22 February 2025 11:22
ከታጣቂዎች ጋር ለመነጋገር ከመንግሥት አቅጣጫ እንዳልተሰጠው ኮሚሽኑ ገለጸ
Written by Administrator
የኢትዮጵያ አገራዊ ምክክር ኮሚሽን በተለያዩ አካባቢዎች ከሚንቀሳቀሱ ታጣቂዎች ጋር ለመነጋገር ከመንግሥት አቅጣጫ እንዳልተሰጠው ገልጿል። ኮሚሽኑ በምክክር ሂደቱ ውስጥ ያልተካተቱ ተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎችን ለማካተት ጥረቱን እንደሚቀጥል አስታውቋል።ከትላንት በስቲያ የካቲት 13 ቀን 2017 ዓ.ም. በስካይላይት ሆቴል የሦስት ዓመታት የስራ ክንውኑንና ወቅታዊ እንቅስቃሴውን…
Read 1398 times
Published in
ዜና
Saturday, 22 February 2025 11:21
በምሥረታ ላይ ያለው የንጋት ኮከብ ለኢትዮጵያ ፓርቲ 5 አባላቱ እንደታሰሩበት ገለጸ
Written by Administrator
በመደራጀት ላይ የሚገኘው የንጋት ኮከብ ለኢትዮጵያ ፓርቲ፣ አባላቱ በጸጥታ አካላት እንደታሰሩበት አስታውቋል። ፓርቲው የታሰሩበት አምስት አባላት በፊርማ ማሰባሰብ ስራ ላይ ተሰማርተው የነበሩ መሆናቸውን ጠቅሷል።ከፓርቲው አደራጆች መካከል አንዱ የሆኑት አቶ ሃብታሙ ኪታባ ለአዲስ አድማስ እንደተናገሩት፤ አምስቱ የፓርቲው አባላት የፊርማ ማሰባሰብ ስራ…
Read 1319 times
Published in
ዜና
በትግራይ ክልል፣ ደቡባዊ ምስራቅ ዞን፣ ሰሓርቲ ወረዳ፣ አዲስ ዓለም ቀበሌ በማህተም ምክንያት በትግራይ ሃይሎችና በአካባቢው ነዋሪዎች መካከል የተቀሰቀሰው ግጭት ጉዳት አስከትሏል። የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር፣ የተፈጠረውን ግጭት በማውገዝ መግለጫ አውጥቷል።ግጭቱ የተፈጠረው ረቡዕ የካቲት 12 ቀን 2017 ዓ.ም. ሲሆን፣ የግጭቱ መንስዔ በአዲስ…
Read 1085 times
Published in
ዜና